Genesis 24:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጓል መን ኢኻ፧ ንገረኒ፥ ኣብ እንዳ ኣቦኻ ንኽንሓድር ቦታ ኣሎ ድዩ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጠርቶም እንዲህ አላት፥ “አንቺ የማን ልጅ ነሽ? በአባትሽ ቤት የምናድርበት ስፍራ እንዳለ እስኪ ንገሪኝ፤”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም አላት። አንቺ የማን ልጅ ነሽ? እስኪ ንገሪኝ፤ በአባትሽ ቤት የምናድርበት ስፍራ ይገኛልን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም አላት፦ “አንቺ የማን ልጅ ነሽ? እስኪ ንገሪኝ፥ በአባትሽ ቤት የምናድርበት ስፍራ ይገኛልን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዞ፥ “ኔን ኦ ናት? አነ ታዉ ኦዳ፤ ነ አዉዋ ሶን ኑዉ አቅያ ሳአይ ደአኔ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
izo, «Neeni O naatti? Ane taw oda; ne aawuwaa son nuw ak'iyaa sa'ay de'anee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
kessidi izo, «Neni oona naa? Ane taas yoota; ne aawa soon nuus aqizasoy daanee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኬሲዲ ኢዞ፥ «ኔኒ ኦና ና? ኣኔ ታስ ዮታ፤ ኔ ኣዋ ሶን ኑስ ኣቂዛሶይ ዳኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮ፥ “ኔኒ ኦደ ናኤ? አነ ታዉ ኦዳ፤ ነ አዋ ሶን ኑስ አቅያ በሲ ዳኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyo, “Neeni oodde na7ee? Ane taw oda; ne aawa son nuus aqiya bessi daanee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ለመሆኑ አንቺ የማን ልጅ ነሽ? በአባትሽ ቤት የምናድርበት ስፍራ ይገኝ እንደ ሆነ፣ እባክሽ ንገሪኝ” ብሎ ጠየቃት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የማን ልጅ ነሽ? እስቲ እባክሽ ንገሪኝ፤ ለእኔና አብረውኝ ላሉት ሰዎች ማደሪያ የሚሆን ስፍራ በአባትሽ ቤት ይገኛልን?” ብሎ ጠየቃት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይውን በላ፦ “ጓል መን ኢኺ? በይዛኺ ንገርኒ፤ ኣብ ቤት ኣቦኺኸ እንሓድረሉ ስፍራዶ ኣሎ?”
Amharic Tigrinya 2011
ጓል መን ኢኺ፡ በጃኺ ንገርኒ፡ ኣብ ቤት ኣቦኺኸ እንሓድረሉ ስፍራዶ ይርከብ፡ ድማ በለ።