Genesis 24:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳ ድማ፡ ክልቴኹም ስተዩ፡ ኣነውን ኣግማል ክፈጥረልኩም እየ፡ በለተይ። እታ እግዚኣብሄር ንወዲ ጐይታይ ዝሸማ ሰበይቲ ትኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋም ፦ ‘አንተ ጠጣ፤ ደግሞም ለግመሎችህ እቀዳለሁ’ የምትለኝ ድንግል፥ እግዚአብሔር ለጌታዬ ልጅ ለባሪያዉ ለይስሐቅ ያዘጋጃት ሚስት እርስዋ ትሁን። በዚህም ለጌታዬ ምሕረትን እንዳደረግህ አውቃለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም። አንተ ጠጣ፥ ደግሞም ለግመሎችህ እቀዳለሁ የምትለኝ፥ እግዚአብሔር ለጌታዬ ልጅ ያዘጋጃት ሴት እርስዋ ትሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም፦ ‘አንተ ጠጣ፥ ደግሞም ለግመሎችህ እቀዳለሁ የምትለኝ፥ እግዚአብሔር ለጌታዬ ልጅ ያዘጋጃት ሴት እርሷ ትሁን።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዛ ታና፥ “ኤኖ ኡሻ፤ ቃይ ነ ጋሎቶካ ታን ሃ ዱቃና” ያግያና፥ መና ጎዳይ ታ ጎዳ ናአዉ ዶሬዳኖ ግዱ’ ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iza taana, «Eeno usha; k'ay ne gaalotookka taani haatsaa duuk'k'ana» yaagiyaanna, Med'inaa Goday ta godaa na'aw dooreeddaano gidu› yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiko iza tana, ‹Ero uya› qasse, ‹Ne gaamellataska tani haath duuqqana› gizaara Xoossi ta GODAY nees dooridaaro gidu.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲኮ ኢዛ ታና፥ ‹ኤሮ ኡያ› ቃሴ፥ ‹ኔ ጋሜላታስካ ታኒ ሃ ዱቃና› ጊዛራ ጾሲ ታ ጎዳይ ኔስ ዶሪዳሮ ጊዱ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ፥ ‘ኤሮ ኡያ፥ ቃስ ነ ግማለታስካ ታኒ ሃ ዱቃና’ ግያራ፥ ጎዳይ ታ ጎዳ ናኣስ ዶርዳሮ ግዶ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya, ‘Ero uya, qassi ne gimaletaska taani haathe duuqana’ giyara, Goday ta godaa na7aas dooridaro gido” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እሺ ጠጣ፤ ለግመሎችህም እቀዳላቸዋለሁ” የምትለኝ እርሷ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለጌታዬ ልጅ የመረጣት ትሁን።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስዋም ‘እሺ ጠጣ፤ ለግመሎችህም እቀዳላቸዋለሁ’ የምትለኝ ብትሆን፥ ለጌታዬ ልጅ ሚስት እንድትሆን አንተ የመረጥካት እርስዋ ትሁን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳ ድማ፥ “ስተ ነግማልካውን ክቐድሐለን እየ” እትብለኒ ጓል፥ ንሳ እታ እግዚኣብሄር ንወዲ ጐይታይ ዘዳለዋ ሰበይቲ ትኹን’ በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳ ድማ፡ ስተ ነግማልካውን ክቐድሓለን እየ እትብለኒ፡ ንሳ እታ እግዚኣብሄር ንወዲ ጐይታይ ዝመደባ ስበይቲ ትኹን።