Genesis 25:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኤሳው ድማ ንያእቆብ በሎ፦ “እታ ቀያሕ መስተ ኽጥዕም። ምኽንያቱ ደኺመ ኣለኹ ስለዚ ስሙ ኤዶም ተባህለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዔሳውም ያዕቆብን፥ “ከምስር ንፍሮህ አብላኝ፤ እኔ እጅግ ደክሜአለሁና” አለው፤ ስለዚህም ስሙ ኤዶም ተባለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዔሳውም ያዕቆብን። ከዚህ ከቀዩ ወጥ አብላኝ፥ እኔ እጅግ ደክሜአለሁና አለው፤ ስለዚህ ስሙ ኤዶም ተባለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዔሳውም ያዕቆብን፥ “ከዚህ ከቀዩ ወጥ አብላኝ፥ እኔ እጅግ እርቦኛልና!” አለው፤ (ኤዶም የተባለውም በዚህ ምክንያት ነበር።)
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤሳይ ያቆባ፥ “ታና ሀ ዞኦ ዎጽያፐ ምዛ፤ ታና ኮሻይ ዎዳ” ያጌዳ። (ሄዋ ድራዉ ቃይ አ ሱንይ ኤዶማ ጌተቴዳ)።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eesay Yaak'ooba, «Taana ha zo'o wos'iyaappe miza; taana koshay wod'eedda» yaageedda. (Hewaa diraw k'ay Aa suntsay Eedooma geetetteedda).
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eesawey Yaaqoobe, «Tana hayssa zo7o woxezappe miza; tana gafay wodhees» gides. (Hessa gishshas qasse iza sunththi Eedoome geetettides.)
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤሳዌይ ያቆቤ፥ «ታና ሃይሳ ዞኦ ዎጼዛፔ ሚዛ፤ ታና ጋፋይ ዎስ» ጊዴስ። (ሄሳ ጊሻስ ቃሴ ኢዛ ሱን ኤዶሜ ጌቴቲዴስ።)
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤሳዌይ ያይቆባ፥ “ታና ሀ ዞኦ ዎፅያፐ ሙዛ፥ ታና ኮሽ ዎስ” ያግስ። (ሄሳ ግሾ፥ ቃስ እያ ሱንይ ኤዶመ (ዞኦ) ጌተትስ)።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eesawey Yayqooba, “Tana ha zo7o woxiyape muza, tana koshi wodhees” yaagis. (Hessa gisho, qassi iya sunthay Edoome (Zo7o) geetetis).
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዔሳውም ያዕቆብን፣ “ቶሎ በል፤ በጣም ርቦኛልና ከዚህ ቀይ ወጥ አብላኝ” አለው። ስለዚህም ስሙ ኤዶም ተባለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ያዕቆብን “ከዚህ ከቀይ ወጥ ስጠኝ” አለው። ኤዶም የተባለውም በዚህ ምክንያት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤሳው ንያእቆብ “ደኺመ ኣለኹሞ በይዛኻንዶ ኻብዝ ቐይሕ ፀብሒ ኣብልዐኒ?” በሎ። ስለዙይ ስሙ ኤዶም ተብሃለ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኤሳው ንያእቆብ ደኺመ እየ እሞ በጃኻ ካብዚ ቐይሕ ጸብሒ ኣብልዓኒ በሎ። ስለዚ ስሙ ኤዶም ተባህለ።