Genesis 25:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብርሃም ዚነብረለን ዓመታት ዕድመኡ ድማ፡ ሚእትን ስሳን ሓሙሽተን ዓመት እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብርሃምም የኖረበት የዕድሜው ዓመታት እነዚህ ናቸው፤ መቶ ሰባ አምስት ዓመት ኖረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አብርሃምም የኖረበት የዕድሜው ዓመታት እነዚህ ናቸው፤ መቶ ሰባ አምስት ዓመት ኖረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አብርሃምም በሕይወት የኖረበት የዕድሜው ዘመን መቶ ሰባ አምስት ዓመታት ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አብራሃመ ሙለ እት ጼታነ ላፑን ታማነ እቼሹ ላይ ደኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abrahaame mule itti s'eetanne laappun tammanne ichcheshu laytsaa de'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abrahaamey mulera 175 layth de7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣብራሃሜይ ሙሌራ 175 ላይ ዴኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብራሃመይ ኩመ እስ ፄታነ ላፑን ታማነ እቻሹ ላይ ደእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abrahaamey kumethi issi xeetanne laapun tammanne ichashu laythi de7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አብርሃም በጠቅላላው መቶ ሰባ አምስት ዓመት ኖረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የአብርሃም ዕድሜ በአጠቃላይ መቶ ሰባ አምስት ዓመት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብርሃም ዝነበረለን ዓመታት ዕድሚኡ፥ ሚእትን ሰብዓን ሓሙሽተን ዓመት እየን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብርሃም ዝነበሮ ዘበን ዓመታት ሕይወቱ ኸኣ እዚ እዩ፡ ሚእትን ሰብዓን ሓሙሽተን ዓመት።