Genesis 26:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኤሳው ንዩዲት ጓል ብኤሪ ሄታውያንን ባስማት ጓል ኤሎን ሄታውን ክምርዓዋ ከሎ ወዲ ኣርብዓ ዓመት ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዔሳ​ውም አርባ ዓመት ሲሆ​ነው የኬ​ጢ​ያ​ዊው የብ​ኤ​ልን ልጅ ዮዲ​ትን፥ የኬ​ጢ​ያ​ዊው የኤ​ሎ​ንን ልጅ ቤሴ​ሞ​ት​ንም ሚስ​ቶች አድ​ርጎ አገባ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዔሳውም አርባ ዓመት ሲሆነው የኬጢያዊ የብኤሪን ልጅ ዮዲትን፥ የኬጢያዊ የኤሎንን ልጅ ቤሴሞትንም ሚስቶች አድርጎ አገባ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዔሳውም አርባ ዓመት ሲሆነው የሒታውያዊ የብኤሪን ልጅ ዮዲትን፥ የሒታውያዊ የኤሎንን ልጅ ቤሴሞትንም ሚስቶች አድርጎ አገባ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤሳ ላይይ ኦይታሙዋ ግድያ ዎደ፥ ሂትያ ብኤዶ ናቶ ዮድቶነ ሂትያ ኤሎና ናቶ ባሰማቶ አኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eesaa laytsay oytamuwaa gidiyaa wode, Hiitiyaa Bi'eedo naatto Yooditonne Hiitiyaa Eloona naatto Baasemaato akkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eesawe layththi 40 gidida wode Bi7eere naa Yooditonne Eeloone naa Baasemaato machcho ekkides; istti nam7ayka Hiite biitta asa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤሳዌ ላይ 40 ጊዲዳ ዎዴ ቢኤሬ ና ዮዲቶኔ ኤሎኔ ና ባሴማቶ ማቾ ኤኪዴስ፤ ኢስቲ ናምኣይካ ሂቴ ቢታ ኣሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤሳዌስ ላይ ኦይታማ ግድዳ ዎደ ህተ አድያ ብኤራ ናእዉ ዮድቶነ ህተ አድያ ኤሎና ናእዉ ባሰማቶ ማችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eesawes laythi oytama gidida wode Hite addiya Bi7eera na7iw Yooditonne Hite addiya Eloona na7iw Basemaato machis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዔሳው አርባ ዓመት በሆነው ጊዜ፣ የኬጢያዊውን የብኤሪን ልጅ ዮዲትን እንዲሁም የኬጢያዊውን የኤሎንን ልጅ ቤሴሞትን አገባ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዔሳው አርባ ዓመት ሲሆነው የብኤሪን ልጅ ዮዲትንና የኤሎንን ልጅ ባሴማትን አገባ፤ ሁለቱም ሒታውያን ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤሳው ወዲ ኣርብዓ ዓመት ምስ ኮነ ድማ፥ ንጓል እቲ ኬጢያዊ ይሁዲትን፥ ንጓል ኤሎን እቲ ኬጢያዊ ቤሴሞትን ኣእተወን።
Amharic Tigrinya 2011
ኤሳው ወዲ ኣርብዓ ዓመት ምስ ኮነ ድማ ንይሁዲት ጓል ብኤሪ ሔታውን ንበስማት ጓል ኤሎን ሔታውን ኣንስቲ ኣእትወ።