Genesis 27:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኰነ ድማ፡ ይስሃቅ ምስ ኣረገን ኣዒንቱ ድብዝዝ ምስ በጽሐን፡ ክርኢ ስለ ዘይከኣለ፡ ንቦኽሪ ወዱ ንኤሳው ጸዊዑ፡ ወደይ፡ ንሱ ድማ፡ እንሆ፡ እንሆ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፦ ይስሐቅ ፈጽሞ ከአረጀ በኋላ ዐይኖቹ ፈዝዘው አያይም ነበር። ታላቁን ልጁን ዔሳውንም ጠርቶ፥ “ልጄ ሆይ፥” አለው፤ እርሱም፥ “እነሆ አለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይስሐቅ ሸምግሎ ዓይኖቹ ከማየት በፈዘዙ ጊዜ ታላቁን ልጁን ዔሳውን ጠርቶ። ልጄ ሆይ አለው፤ እርሱም። እነሆ አለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ሆነ፥ ይስሐቅ ሸምግሎ ዐይኖቹ ከማየት በፈዘዙ ጊዜ ታላቁን ልጁን ዔሳውን ጠርቶ፥ “ልጄ ሆይ፥” አለው እርሱ፥ “እነሆ አለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሳቅ ጭምና፥ አ አይፊ ጼላ እጼዳ ዎደ፥ ባረ ባይራትያ ናኣ ኤሳ ጼሲደ አ፥ “ታ ናአዉ” ያጌዳ። እ፥ “አቤ” ጊደ ኮዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yisaak'i c'imina, Aa ayfii s'eelaa is's'eedda wode, bare bayiratiyaa na'aa Eesaa s'eesiide Aa, «Ta na'aw» yaageedda. I, «Abee» giide koyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yisaaqi cimmiin iza ayfey xeelo ixxida wode baas bayra naaza Eesawe xeygidi iza, «Ta naazoo!» gides. Histtiin izi, «Yee!» gi koyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዪሳቂ ጪሚን ኢዛ ኣይፌይ ጼሎ ኢጺዳ ዎዴ ባስ ባይራ ናዛ ኤሳዌ ጼይጊዲ ኢዛ፥ «ታ ናዞ!» ጊዴስ። ሂስቲን ኢዚ፥ «ዬ!» ጊ ኮዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሳቅ ጭምን እያ አይፈይ ፄሎ እፅዳ ዎደ ባ ባይራ ናአ ኤሳዌ ፄግድ፥ “ታ ናአዉ” ያግስ። እካ፥ “ዬ” ግድ ኮይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yisaaqi cimin iya ayfey xeelo ixida wode ba bayra na7a Eesawe xeegidi, “Ta na7aw” yaagis. Ika, “Yee” gidi koyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይስሐቅ አርጅቶ፣ ዐይኖቹ ደክመው ማየት በተሳናቸው ጊዜ፣ ታላቁን ልጁን ዔሳውን ጠርቶ፣ “ልጄ ሆይ” አለው። እርሱም፣ “እነሆ፤ አለሁ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይስሐቅ አርጅቶ ዐይኖቹም ፈዘው ነበር፤ ታላቁን ልጁን ዔሳውን “ልጄ ሆይ!” ብሎ ጠራው፤ ልጁም “እነሆ፥ አለሁ!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ይስሓቅ ኣሪጉ ኣዒንቱ ደኺመን ምርኣይ ምስ ሰኣና፥ ንኤሳው ነቲ ዓብዪ ወዱ ፀዊዑ “ኣታ ወደይ!” በሎ። ንሱ ኸዓ “እኒሀኹ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ድማ፡ ይስሃቅ ኣሪጉ ኣዒንቱ ጽልግልግ ኢለን ምርኣይ ምስ ሰኣና፡ ንኤሳው ነቲ ዓብዩ ወዱ ጸዊዑ፡ ኣታ ወደይ በሎ። ንሱ ኽኣ እኔኹ በሎ።