Genesis 27:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ይስሃቅ ንወዱ፡ ወደይ ከመይ ጌርካ ቀልጢፍካ ረኺብካዮ፧ ንሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ስለ ዘምጽኣለይ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይስሐቅም ልጁን፥ “ልጄ ሆይ፥ ፈጥነህ ያገኘኸው ይህ ምንድን ነው?” አለው። እርሱም፥ “አምላክህ እግዚአብሔር በፊቴ የሰጠኝ ነው” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይስሐቅም ልጁን። ልጄ ሆይ፥ እንዴት ፈጥነህ አገኘኸው? አለው። እርሱም። እግዚአብሔር አምላክህ ወደ እኔ ስለ አቀረበው ነው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይስሐቅም ልጁን፦ “ልጄ ሆይ፥ እንዴት ፈጥነህ አገኘኸው?” አለው። እርሱም፦ “ጌታ እግዚአብሔር ወደ እኔ ስለ አቀረበው ነው” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሳቅ ባረ ናኣ፥ “ታ ናአዉ፥ ዋታ ኤሌላ ደማድ?” ያጊደ ኦቼዳ። እ፥ “መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ታና ማዴዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yisaak'i bare na'aa, «Ta na'aw, waata elleella demmad?» yaagiide oochcheedda. I, «Med'inaa Goday ne S'oossay taana maaddeedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yisaaqi Yaaqoobe, «Ta naazoo! Wostta eeson demmadii?» gi oychchides. Izikka, «GODAY ne Xoossi tana maaddiina» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዪሳቂ ያቆቤ፥ «ታ ናዞ! ዎስታ ኤሶን ዴማዲ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኢዚካ፥ «ጎዳይ ኔ ጾሲ ታና ማዲና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሳቅ ባ ናአ፥ “ታ ናአዉ፥ ዋታ ኤለሳዳ ደማዲ?” ያግድ ኦይችስ። ያይቆብ፥ “ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ታዉ ጊግስስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yisaaqi ba na7a, “Ta na7aw, waata ellesada demmadii?” yaagidi oychis. Yayqoobi, “Goday, ne Xoossay taw giigisis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይስሐቅ ልጁን፣ “ልጄ ሆይ፤ ከመቼው ቀንቶህ መጣህ?” ሲል ጠየቀው። ያዕቆብም፣ “ እግዚአብሔር አምላክህ (ያህዌ ኤሎሂም) አሳካልኝ” ብሎ መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይስሐቅም “ልጄ ሆይ፥ እንዴት በቶሎ ልታገኝ ቻልክ?” አለው። ያዕቆብም “አምላክህ እግዚአብሔር ስለ ረዳኝ በቶሎ ለማግኘት ቻልኩ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ይስሓቅ ከዓ ንወዱ “ወደይ፥ ከመይ ኢልካ ኽንድዙይ ብቕልጡፍ ረኺብካ?” ኢሉ ጠየቖ። ንሱ ድማ “እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ናባይ ስለዘቕረቦ እዩ” ኢሉ መለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ይስሃቅ ከኣ ንወዱ ከመይ ኢልካ ኽንድዚ ብቕልጡፍ ረኸብካ ወደይ በሎ። ንሱ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ኣብ ቅድመይ ኣጋባጊቡለይ፡ በለ።