Genesis 29:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከም ብሓድሽ ጠነሰት ወዲ ድማ ወለደት። ከምዚ ድማ በለ፦ እግዚኣብሄር ከም እተጸላእኩ ስለ ዝሰምዐ፡ ነዚ ወዲ እውን ሃበኒ፤ ስምኦን ድማ ሰመየቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልያም ዳግመኛ ፀነሰች፤ ሁለተኛ ወንድ ልጅንም ለያዕቆብ ወለደችለት፤ “እኔ እንደ ተጠላሁ እግዚአብሔር ስለ ሰማ ይህን ጨመረልኝ” አለች፤ ስሙንም ስምዖን ብላ ጠራችው ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፤ እኔ እንደ ተጠላሁ እግዚአብሔር ስለ ሰማ ይህን ደገመኝ አለች፤ ስሙንም ስምዖን ብላ ጠራችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፥ እኔ እንደ ተጠላሁ እግዚአብሔር ስለ ሰማ ይህን ደገመኝ አለች፥ ስሙንም ስምዖን ብላ ጠራችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዛ ሀራካ ሻሃራደ አቱማ ናኣ የላዱ። እዛ፥ “መና ጎዳይ ታን ሲቀታቤናዋ ስሴዳ ድራዉ፥ ታዉ ሀዋካ ጉጄዳ” ያጋደ፥ አ ስሞና ሱንዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iza haraakka shahaaraade attuma na'aa yelaaddu. Iza, «Med'inaa Goday taani siik'ettabeenawaa siseedda diraw, taw hawaakka gujjeedda» yaagaadde, Aa Simoona suntsaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza qasseka shaarada ha7ikka attuma naa yeladus; iza, «GODAY tani dosettonttayssa be7ida gishshas taas hayssaka gujjides» gaada iza Simoona ga sunththadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ቃሴካ ሻራዳ ሃኢካ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ኢዛ፥ «ጎዳይ ታኒ ዶሴቶንታይሳ ቤኢዳ ጊሻስ ታስ ሃይሳካ ጉጂዴስ» ጋዳ ኢዛ ሲሞና ጋ ሱንዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ናምአን ቃንታዳ አደ ናአ የላሱ። እያ፥ “ጎዳይ ታኒ ዶሰታቦናይሳ በእዳ ግሾ፥ ታዉ ሀይሳካ ጉጅስ” ጋዳ ስሞና ጋዳ ሱንሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya nam7antho qanthatada adde na7a yelasu. Iya, “Goday taani dosetabonaysa be7ida gisho, taw haysaka gujis” gada Simoona gada sunthasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንደ ገናም ፀንሳ ወለደች፤ እርሷም “ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዳልተወደድኩ ሰምቶ ይህን ልጅ በድጋሚ ሰጠኝ” አለች። ከዚያም የተነሣ ስምዖን ብላ ጠራችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደገና ፀነሰችና ሌላ ወንድ ልጅ ወለደች፤ “እግዚአብሔር እንዳልተወደድኩ ሰማ፤ ይህንንም ልጅ ደግሞ ሰጠኝ” ስትል ስሙን ስምዖን አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መሊሳ ኸዓ ጠነሰት፤ ወዲውን ወለደት። “እግዚኣብሄር ከም ዝተፀላእኹ ስለ ዝሰምዐ ነዙይ ድማ ሃበኒ” በለት፤ “ስምኦን” ኢላውን ሰመየቶ።
Amharic Tigrinya 2011
መሊሳ ኽኣ ጠነሰት ወዲ ወን ወለደት፡ እዝጋኢብሄር ከም እተጸላእኩ ሰሚዑ እዮ እሞ፡ እዚ ድማ ሀበኒ ኢላ ስሙ ስምኦን ኣውጽኣትሉ።