Genesis 3:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ ዕርቃን ከም ዘለኻ መን ነጊሩካ፧ ካብታ ከይትበልዕ ዝኣዘዝኩኻ ኦምዶ በሊዕካ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም አለው፥ “ዕራቁትህን እንደሆንህ ማን ነገረህ? ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም አለው። ዕራቁትህን እንደ ሆንህ ማን ነገረህ? ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚእብሔርም፦ “ዕራቁትህን እንደሆንህ ማን ነገረህ? እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ ከእርሱ በላህን?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ጾሳይ አ፥ “ ‘ኔን ካሎ ደኣሳ’ ጊደ ነዉ ኦዴዳዌ ኦኔ? ታን ኔና፥ ‘ሞፓ’ ጋደ አዛዜዳ ም ቴራፐ ማድዬ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'ina Goday S'oossay Aa, « ‹Neeni kallo de'aasa› giide new odeeddawe oonee? Taani neena, ‹Mooppa› gaade azazeedda mitsaa teeraappe maadiyyee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA Xoossay iza, «Neni kallo daasa giidi nees yootiday oonee? Tani nena, ‹Mooppa› gaada azazida miththaa ayfeppe madii?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ጾሳይ ኢዛ፥ «ኔኒ ካሎ ዳሳ ጊዲ ኔስ ዮቲዳይ ኦኔ? ታኒ ኔና፥ ‹ሞፓ› ጋዳ ኣዛዚዳ ሚ ኣይፌፔ ማዲ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ፆሳይ፥ “ኔኒ ካሎ ደኤይሳ ነዉ ኦድዳይ ኦኔ? ታኒ ነና ሞፓ ግዳ ም አይፈፐ ማድዬ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa Xoossay, “Neeni kallo de7eysa new odiday oonee? Taani nena moopa gida mitha ayfepe madiyee?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ፣ (ያህዌ) ፣ “ዕራቍትህን መሆንህን ማን ነገረህ? ‘ከእርሱ እንዳትበላ’ ብዬ ካዘዝሁህ ዛፍ በላህን?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም “እራቁትህን እንደ ሆንክ ማን ነገረህ? አትብላ ካልኩህ ዛፍ ፍሬ ወስደህ በላህን?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ድማ “ጥራሕኻ ምዃንካ መን ነገረካ? ካብታ ‘ካብኣ ኣይትብላዕ’ ኢለ ዝኣዘዝኩኻ ኦምዶ በሊዕኻ ኢኻ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ድማ፡ ጥራይካ ምኻንካ ደኣ መን ነገረካ፡ ካብታ፡ ካብኣ፡ ኣይትብላዕ፡ ኢለ ዝኣዘዝኩኻ ኦምዶ በሊዕካ ኢኻ፡ በሎ።