Genesis 3:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ነታ ሰበይቲ፡ እንታይ እዩ ዝገበርካ፧ እታ ሰበይቲ ድማ፡ እቲ ተመን ኣታለለኒ፡ ኣነ ድማ በሊዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን፥ “ይህን ለምን አደረግሽ?” አላት። ሴቲቱም አለች፥ “እባብ አሳተኝና በላሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን። ይህ ያደረግሽው ምንድር ነው? አላት። ሴቲቱም አለች። እባብ አሳተኝና በላሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እግዚአብሔርም ሴቲቱን፦ “ይህ ያደረግሽው ምንድነው?” አላት። ሴቲቱም፥ “እባብ አሳተኝና በላሁ” አለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ጾሳይ ሄዋፐ ጉየ ማቻቶ፥ “ኔን ሄዋ አያዉ ኦድ?” ያጊደ ኦቼዳ። ምሽራታ፥ “ታና ሾሻይ ጭምና ማድ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday S'oossay hewaappe guyye machchatto, «Neeni hewaa ayaw ootsaad?» yaagiide oochcheedda. Mishirata, «Taana shooshshay c'immina maad» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA Xoossay hessafe guye maccassayo, «Neni hessa ays ooththadii?» gi oychchides. Maccassayakka, «Tana shooshshay baleththiin madis» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ጾሳይ ሄሳፌ ጉዬ ማጫሳዮ፥ «ኔኒ ሄሳ ኣይስ ኦዲ?» ጊ ኦይቺዴስ። ማጫሳያካ፥ «ታና ሾሻይ ባሌን ማዲስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ፆሳይ፥ ማጫስዉ፥ “ኔኒ ሄሳ አይስ ኦዲ?” ያግድ ኦይችስ። ማጫስያ፥ “ታና ሾሻይ ጭምን ማስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa Xoossay, maccasiw, “Neeni hessa ayis oothadii?” yaagidi oychis. Maccasiya, “Tana shooshay cimmin mas” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ሴቲቱን፣ “ይህ ያደረግሽው ምንድን ነው?” አላት። እርሷም፣ “እባብ አሳሳተኝና በላሁ” አለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን “ይህ ያደረግሽው ምንድን ነው?” ብሎ ጠየቃት። እርስዋም “እባብ አታለለኝና በላሁ” አለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ ነታ ሰበይቲ “እዝ ዝገበርክዮ እንታይ እዩ?” በላ። እታ ሰበይቲ ኸዓ “እቲ ተመን ኣስሒቱኒ እየ ዝበላዕኹ” በለት።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ ነታ ሰበይቲ ኽኣ፡ ስለምንታይ እዚ ገብርኪ በላ። እታ ሰብይቲ ኽኣ፡ ተመን ኣስሒቱኒ ባላዕኩ በለት።