Genesis 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ የሆዋ ኣምላኽ ነቲ ተመን በሎ፦ እዚ ስለ ዝገበርካ፡ ልዕሊ ዅሉ ጥሪትን ልዕሊ ዅሉ እንስሳ መሮርን ርጉም ኢኻ። ኣብ ኣፍካ ክትከይድ ኢኻ፡ ሓመድ ድማ ኲሉ መዓልትታት ህይወትካ ክትበልዕ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አምላክም እባቡን አለው፥ “ይህን ስላደረግህ ከእንስሳት ሁሉ፥ ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ሁን ፤ በደረትህና በሆድህም ትሄዳለህ፤ በሕይወትህም ዘመን ሁሉ አፈርን ትበላለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አምላክም እባቡን አለው። ይህን ስላደረግህ ከእንስሳት ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ትሆናለህ፤ በሆድህም ትሄዳለህ፥ አፈርንም በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ትበላለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እግዚአብሔርም እባቡን አለው፦ “ይህን በማድረግህ፥ ከእንስሳት ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ትሆናለህ፤ በሆድህም ትሄዳለህ፥ በሕይወትህም ዘመን ሁሉ አፈርን ትበላለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ጾሳይ ሄዋፐ ጉየ ሾሻ፥ “ኔን ሀዋ ኦዳ ድራዉ፥ መህያ ኡባነ ዶኣ ኡባ ጋርሳን ነ ጻላላይ ሸቀቴዳዋ! ኔን ነ ኡሉዋን ቢታና ጎሸታና፤ ነ ደኡዋ ላይ ኡባን ባና ላጫና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday S'oossay hewaappe guyye shooshshaa, «Neeni hawaa ootseedda diraw, mehiyaa ubbaanne do'aa ubbaa garssan ne s'alalay shek'k'etteeddawaa! Neeni ne uluwaan biittaana gooshettana; ne de'uwaa laytsaa ubbaan baanaa laac'c'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA Xoossay hessafe guye shooshshaa, «Neni hayssa ooththida gishshas, mehe ubbaanne do7a ubbaa garsan ne xallay qanggettidaaza! Neni ne ulon biittara gooshettana; ne de7o layth ubbaankka biitta gudulla laacca.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ጾሳይ ሄሳፌ ጉዬ ሾሻ፥ «ኔኒ ሃይሳ ኦዳ ጊሻስ፥ ሜሄ ኡባኔ ዶኣ ኡባ ጋርሳን ኔ ጻላይ ቃንጌቲዳዛ! ኔኒ ኔ ኡሎን ቢታራ ጎሼታና፤ ኔ ዴኦ ላይ ኡባንካ ቢታ ጉዱላ ላጫ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ፆሳይ ሾሻ፥ “ኔኒ ሀይሳ ኦዳ ግሾ፥ መሄፐነ ዶአ ኡባፈ አዳ ባደትዳባ ግዳ። ኔኒ ነ ኡሎን ቢታራ ጎሸታና፤ ነ ደኦ ላይ ኡባን ባና ላጫና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa Xoossay shooshaa, “Neeni haysa oothida gisho, mehepenne do7a ubbaafe aadhada baadetidaba gida. Neeni ne ulon biittara gooshetana; ne de7o laytha ubban baana laaccana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) እባብን እንዲህ አለው፤ “ይህን ስለ ሠራህ፣ “ከከብቶችና ከዱር እንስሳት ሁሉ ተለይተህ የተረገምህ ሁን፤ በሕይወትህ ዘመን ሁሉ፣ በደረትህ እየተሳብህ ትሄዳለህ፤ ዐፈርም ትበላለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር አምላክ እባቡን እንዲህ አለው፦ “ይህን በማድረግህ ከእንስሶችና ከአራዊት ሁሉ ተለይተህ የተረገምክ ሁን፤ ከዛሬ ጀምሮ በደረትህ እየተሳብክ ሂድ፤ ዕድሜህን ሙሉ ዐፈር ብላ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ነቲ ተመን፦ “እዙይ ስለ ዝገበርካ፥ ካብ ኵሉ እንስሳን ኣራዊት ምድርን ርጉም ኩን። ብኸብድኻ ኺድ፤ ኵሉ ዘመን ህይወትካ ድማ ሓመድ ክትበልዕ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ነቲ ተመን እዚ ስለ ዝገብርካ፡ ካብ ኩሉ እንስሳን ኣራዊትን መሮርን ርጉም ኩን፡ ብኸብድኻ ክትከይድ፡ ኩሉ ዝበአን ህይወትካ ድማ መሬት ክትበልዕ ኢኻ።