Genesis 3:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነታ ሰበይቲ ድማ፡ ሓዘንኪን ጥንስኺን ኣዝየ ክብዝሓኪ እየ፡ በላ። ብጓሂ ውሉድ ክትወልዱ ኢኹም፤ ትምኒትኪ ድማ ንሰብኣይኪ ክኸውን እዩ፡ ንሱ ድማ ክገዝኣኪ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሴ​ቲ​ቱም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አላት፥ “ጭን​ቅ​ሽን እጅግ አበ​ዛ​ለሁ፤ በጭ​ንቅ ትወ​ል​ጃ​ለሽ፤ ከወ​ለ​ድ​ሽም በኋላ ፈቃ​ድሽ ወደ ባልሽ ይሆ​ናል፤ እር​ሱም ይገ​ዛ​ሻል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሴቲቱም አለ። በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሴቲቱም አላት፥ “በእርግዝናሽ ወራት ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፥ በጭንቅ ትወልጃለሽ፥ ይህም ሁሉ ሆኖ ፍላጎትሽ ለባልሽ ይሆናል፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምሽራቶካ መና ጎዳይ ጾሳይ፥ “ነ ሻሃሮ ዎደ ዳሮ ቱጋታና፤ ቃይ ኔን ዎልቃማ ኦይን ናና የላና። ግዶፐነ ኔን ነ አስናና ደአናዉ አሞታና፤ እ ኔና ሞዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mishirattokka Med'inaa Goday S'oossay, «Ne shahaaro wode daro tuggatana; k'ay neeni wolk'k'aama oytsan naanaa yelana. Gidooppenne neeni ne asinaana de'anaw amottana; I neena mooddana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Maccassayokka GODAA Xoossay, «Ne shaaraza aginan neni daro tuggatana; qasse neni wolqqama miixan nayta yelana. Gidikkoka neni ne azinara aqanaas amottana; izikka nena haarana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማጫሳዮካ ጎዳ ጾሳይ፥ «ኔ ሻሪዛ ኣጊናን ኔኒ ዳሮ ቱጋታና፤ ቃሴ ኔኒ ዎልቃማ ሚጻን ናይታ ዬላና። ጊዲኮካ ኔኒ ኔ ኣዚናራ ኣቃናስ ኣሞታና፤ ኢዚካ ኔና ሃራና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ማጫስዉ ጎዳ ፆሳይ፥ “ነ ቃንትዳ አጌናን ዳሮ ኡንኤታና። ኔኒ ዎልቃማ ዋየን ናአ የላና። ግዶሽን፥ ኔኒ ነ አዝናራ ዳናዉ አሞታና፤ እ ነና ሃራና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Maccasiw Godaa Xoossay, “Ne qanthatida ageenan daro un7etana. Neeni wolqaama waayen na7a yelana. Gidoshin, neeni ne azinaara daanaw amottana; I nena haarana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሴቲቱንም እንዲህ አላት፤ “በምጥ ጊዜ ጭንቅሽን አበዛለሁ፤ በሥቃይም ትወልጃለሽ፤ ፍላጎትሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፤ እርሱም የበላይሽ ይሆናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሴቲቱንም፥ “በእርግዝናሽ ወራት ጭንቀትሽን፥ በምትወልጂበትም ጊዜ የምጥ ሥቃይሽን አበዛሁ፤ ይህም ሁሉ ሆኖ ፍላጎትሽ ለባልሽ ይሆናል። ለእርሱም ታዛዥ ትሆኚአለሽ” አላት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነታ ሰበይቲ ኸዓ “ኣብ ወርሓት ጥንስኺ ንመከራኺ ኸብዝሖ እየ፤ ብፃዕሪ ኽትወልዲ ኢኺ፤ ምስ እዙይውን ድሌትኪ ናብ ሰብኣይኪ ክኸውን እዩ፤ ንሱውን ክመልከኪ እዩ” በላ።
Amharic Tigrinya 2011
ነታ ሰበይቲ ኽኣ፡ መከራኽን ጻዕሪ ጥንስኽን ኣዝዩ ኸበዝሖ ኢየ፡ ደቂ ብጻዕሪ ኽትወልዲ ኢኺ፡ ድሌትኪ ድማ ናብ ሰብኣይኪ ኪኸውን ኢዩ። ንሱውን ኪመልከኪ ኢዩ በላ።