Genesis 3:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ እንሆ፡ ሰብ ጽቡቕን ክፉእን ኪፈልጥ ከም ሓደ ካባና ኰነ። ሕጂ ድማ ኢዱ ዘርጊሑ ካብ ኦም ህይወት እውን ወሲዱ በሊዑ ንዘለኣለም ዘይነብር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አምላክም አለ፥ “እነሆ፥ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ፥ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እንዳይበላ፥ ለዘለዓለምም ሕያው ሆኖ እንዳይኖር፥”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አምላክም አለ። እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ፥ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እንዳይበላ፥ ለዘላለምም ሕያው ሆኖ እንዳይኖር፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ጌታ እግዚአብሔርም፥ “እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፥ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ፥ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እንዳይበላ፥ ለዘለዓለምም ሕያው ሆኖ እንዳይኖር”፥ አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ መና ጎዳይ ጾሳይ፥ “ስም አሳይ ኑፐ እቱዋዳን ሎኡዋነ ኢታ ኤርያዋ ግዴዳ። እ ባረ ኩሽያ የዲደ፥ ደኡዋ ምፐ አኪደ፥ ቃይ ሜና ማላነ መናዉ ደኡዋን ደኤና ማላ ተኤታናዉ ኮሼ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye Med'inaa Goday S'oossay, «Simmi Asay nuuppe ittuwaadan lo"uwaanne iitaa eriyaawaa gideedda. I bare kushiyaa yeddiide, de'uwaa mitsaappe akkiidde, k'ay meenna malanne med'inaw de'uwaan de'enna mala te'ettanaw koshshee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAA Xoossay, «Histtiin asi nuuppe issaade mala lo7onne iita erizaade gidides; izi ba kushe yeddidi de7o immiza miththaafe ekkidi qasse montta malanne mernaas paxa de7ontta mala teqettanaas koshshees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ጾሳይ፥ «ሂስቲን ኣሲ ኑፔ ኢሳዴ ማላ ሎኦኔ ኢታ ኤሪዛዴ ጊዲዴስ፤ ኢዚ ባ ኩሼ ዬዲዲ ዴኦ ኢሚዛ ሚፌ ኤኪዲ ቃሴ ሞንታ ማላኔ ሜርናስ ፓጻ ዴኦንታ ማላ ቴቄታናስ ኮሼስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ፆሳይ፥ “ህዛ አስ ሎኦነ ኢታ ኤሮን ኑፐ እሱዋዳ ግድስ። ኤንቲ ባንታ ኩሽያ የድድ፥ ደኦ እምያ ም አይፍያፐ ኤክድ ሞና መላነ መርናዉ ደኦን ዶና መላ ተቀታናዉ ኮሼስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa Xoossay, “Hiza asi lo77onne iita eron nuupe issuwada gidis. Enti banta kushiya yeddidi, de7o immiya mitha ayfiyape ekidi moonna melanne merinaw de7on doona mela teqetanaw koshshees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ፣ “ሰው መልካምንና ክፉውን ለይቶ በማወቅ ረገድ አሁን ከእኛ እንደ አንዱ ሆኗል፤ አሁን ደግሞ እጁን ዘርግቶ ከሕይወት ዛፍ ቀጥፎ እንዳይበላ፣ ለዘላለምም እንዳይኖር ይከልከል” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር አምላክም እንዲህ አለ፦ “እነሆ፥ አዳም ክፉንና ደግን በማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ አሁንም እጁን ዘርግቶ ከሕይወት ዛፍ ወስዶ በመብላት ለዘለዓለም እንዲኖር አይገባውም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ “እንሆ፥ ኣዳም ፅቡቕን ክፉእን ብምፍላጥ ካባና ኸም ሓደ ኾነ። ሕዚ እውን ኢዱ ኸይዝርግሕ፥ ካብ ኦም ህይወት ድማ ወሲዱ ኸይበልዕሞ ንዘለኣለም ህያው ኮይኑ ኸይነብር” ኢሉ ኻብ ገነት ኣውፅኦ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ፡ እንሆ፡ ኣዳም ከም ሓደ ኻባና፡ ጽቡቕን ክፋእን ዚፈልጥ ኮይኑ ኣሎ። ሕጂ ኸኣ ኢዱ ኸይዝርግሕ፡ ካብ ኦም ህይወት ወሲዱ ድማ ኸይበልዕ ንዘልኣለም ከኣ ህያው ኾይኑ ኸይነብር፡ ኢሉ፡