Genesis 3:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ነቲ ሰብኣይ ሰጐጎ። ኣብ ምብራቓዊ ሸነኽ ገነት ኤደን ድማ ኪሩቤል ኣንበረ፣ ንመገዲ ኦም ህይወት ኪሕልዋ ድማ ናብ ኵሉ ሸነኽ ዚዘውር ሃልሃልታ ሰይፊ ኣቐመጠ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዳምንም አስወጣው፤ ደስታ በሚገኝባት በገነት አንጻርም አኖረው፤ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ የምትገለባበጥ የነበልባል ሰይፍን በእጃቸው የያዙ ኪሩቤልን አዘዛቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዳምንም አስወጣው፥ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና የምትገለባበጥ የነበልባል ሰይፍን በዔድን ገነት ምሥራቅ አስቀመጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዳምንም ካስወጣው በኋላ፥ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና በሁሉም አቅጣጫ የምትውለበለብ ነበልባላዊ ሰይፍን በዔድን ገነት በስተ ምሥራቅ አስቀመጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ከስ ድጊደ፥ ደኡዋ ምኮ አፍያ ኦግያ ናጋና ማላ፥ ክሩቤላ ግያ ኪታንቻቱዋነ አ አ ዎያ ታማ ላጩዋ ማሻ ኤደነ ገነትያፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa kesi diggiide, de'uwaa mitsaakko afiyaa ogiyaa naagana mala, kiruubeela giyaa kiitanchchatuwaanne aad'd'i aad'd'i wod'd'iyaa tamaa lac'uwaa mashshaa Edene Gennetiyaappe away doliyaa baggana wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza kessidi, de7o miththaako efiza oge naagana mala, kirube geetettiza kiitanchchatanne popol7u gi aadhdhi aadhdhi wodhdhiza tama laco misatiza giththa mashsha Edeneppe arshey mokkiza baggara woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ኬሲዲ፥ ዴኦ ሚኮ ኤፊዛ ኦጌ ናጋና ማላ፥ ኪሩቤ ጌቴቲዛ ኪታንቻታኔ ፖፖልኡ ጊ ኣ ኣ ዎዛ ታማ ላጮ ሚሳቲዛ ጊ ማሻ ኤዴኔፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትድ፥ ደኦ እምያ ምኮ ኤፍያ ኦግያ ናጋና መላ ክሩቤላ ጌተትያ ደኦ መተታነ ሽረት ሽረት ዎያ ታማ ላጮ ማሸ ኤደነ ጋናተፐ ዶሎሀ ባጋራ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatidi, de7o immiya mithaako efiya ogiya naagana mela Kirubeela geetetiya de7o medhetethatanne shireti shireti wodhiya tama laco mashshe Edene Gannatepe doloha baggara wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰውንም ካስወጣው በኋላ፣ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውን መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና በየአቅጣጫው የምትገለባበጥ ነበልባላዊ ሠይፍ ከዔድን በስተ ምሥራቅ አኖረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዳምንም ካስወጣው በኋላ ከዔደን የአትክልት ቦታ በስተ ምሥራቅ በኩል ኪሩቤል የተባሉትን መላእክትንና በየአቅጣጫው እየተገለባበጠ እንደ እሳት የሚንበለበለውን ሰይፍ አኖረ፤ ይህንንም ያደረገው ማንም ወደ ሕይወት ዛፍ እንዳይጠጋ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስ ኣውፅኦ ድማ፥ ነታ ናብ ኦም ህይወት እትወስድ መንገዲ ዝሕልዉ ኪሩቤልን፥ እትጋላበጥን እተንበልብል ሰይፍን፥ ብወገን ምብራቕ ገነት ኤደን ኣቐመጠ።
Amharic Tigrinya 2011
ከምኡ ንኣዳም፡ ንምሕላው መገዲ ኦም ህይወት ከኣ ብሸነኽ ምብራቕ ገነት ኤድን ምስናይ ኣተምበልብል ሃልሃልታ ሴፍ፡ ኩሩቤል ኣቐመጠ።