Genesis 3:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣዒንቲ ክልቲኦም ተኸፍታ፡ ዕርቃኖም ከም ዝወጹ ድማ ፈለጡ። ቆጽሊ በለስ ድማ ሰፊዮም ንርእሶም ኣፕሮን ሰርሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሁለቱም ዐይኖች ተከፈቱ፤ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ ዐወቁ፤ አፈሩም፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሁለቱም ዓይኖች ተከፈቱ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሁለቱም ዐይኖች ተከፈቱ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ፥ ስለዚህ የበለስን ቅጠሎች ሰፍተው በማገልደም እርቃናቸውን ሸፈኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ኡንቱንቱ ላኡዋ አይፊካ ዶየቴዳ፤ ያትና ኡንቱንቱ ባረንቶ ካሎ ጺራ ደእያዋ ኤሬድኖ፤ ባላስያ ግያ ም ሀይ ስኪደ፥ ባረንቶ ቃንን ዳንጬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe unttunttu laa"uwaa ayfiikka dooyetteedda; yaatina unttunttu barenttoo kallo s'iira de'iyaawaa ereeddino; balasiyaa giyaa mitsaa haytsaa sikkiide, barenttoo k'antsaan danc'c'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Mida wode istta nam7aa ayfeykka doyettiin istti baas paxa kallo dizayssa eridi balase geetettiza miththa hayth sikkidi ba xeessan gixxida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚዳ ዎዴ ኢስታ ናምኣ ኣይፌይካ ዶዬቲን ኢስቲ ፓጻ ካሎ ዲዛይሳ ኤሪዲ ባላሴ ጌቴቲዛ ሚ ሃይ ሲኪዲ ባ ጼሳን ጊጺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ም ስሚድ፥ ናምአይካ አኬካ ደምዶሶና። ኤንቲ ፅረ ካሎ ደኤይሳ ኤርዶሶና። ሄሳ ግሾ ባላሰ ም ሀይ ስክድ ዳንጭዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti mi simmidi, nam7ayka akeeka demmidosona. Enti xire kallo de7eysa eridosona. Hessa gisho, balase mitha haythi sikidi dancidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሁለቱም ዐይኖች ተከፈቱ፤ ዕራቍታቸውን መሆናቸውንም ተገነዘቡ። ስለዚህ የበለስ ቅጠል ሰፍተው አገለደሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሁለቱም ዐይኖች ተከፍተው እራቁታቸውን እንደ ሆኑ ተገነዘቡ፤ ስለዚህ የበለስ ቅጠሎችን አገናኝተው ሰፉና በማገልደም እርቃናቸውን ሸፈኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኣዒንቶም ተኸፈታ፤ ጥራሖም ምዃኖም ድማ ፈለጡ። ቈፅሊ በለስ ሰፍዮም ከዓ ኣገልደሙ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኣዒንቲ ኽልቲኦም ተኸፍታ ጥራዮም ምዃኖም ድማ ፈለጡ። ቆጺሊ በለስ ኣላጊቦም ከኣ ተዐትቁ።