Genesis 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ዝሑል መዓልቲ ድምጺ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብቲ ገነት ኪመላለስ ሰምዑ፣ ኣዳምን ሰበይቱን ድማ ካብ ገጽ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብ ማእከል ኣእዋም እቲ ገነት ተሓብኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነርሱም ቀኑ በመሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን የአምላክን ድምፅ በገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ፤ አዳምና ሚስቱም ከእግዚአብሔር ከአምላክ ፊት በገነት ዛፎች መካከል ተሸሸጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱም ቀኑ በመሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን የአምላክን ድምፅ ከገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ፤ አዳምና ሚስቱም ከእግዚአብሔር ከአምላክ ፊት በገነት ዛፎች መካከል ተሸሸጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቀኑ በመሸ ጊዜ፥ የጌታ እግዚአብሔርን ድምፅ ከገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ፥ አዳምና ሚስቱ ከጌታ እግዚእብሔር ፊት በገነት ዛፎች መካከል ተሸሸጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳአይ ኦማርሴዳ ዎደ፥ ገነትያ ግዱዋን መና ጎዳይ ጾሳይ ሀመትሽን፥ አ ኮሻ ብታኒነ አ ማቻታ ስሴድኖ፤ ኡንቱንቱ ገነትያ ም ግዶን መና ጎዳ ጾሳፐ ቆሰቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sa'ay omarsseedda wode, gennetiyaa gidduwaan Med'inaa Goday S'oossay hamettishin, Aa kooshshaa bitaniinne Aa machata siseeddino; unttunttu gennetiyaa mitsaa giddon Med'inaa Godaa S'oossaappe k'osetteeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Omarsa wode, Edene giddon GODAA Xoossay hemettishin, iza cenggurssaa addezinne iza machcheya siyidi GODAA Xoossaafe Edene miththa giddon qotettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦማርሳ ዎዴ፥ ኤዴኔ ጊዶን ጎዳ ጾሳይ ሄሜቲሺን፥ ኢዛ ጬንጉርሳ ኣዴዚኔ ኢዛ ማቼያ ሲዪዲ ጎዳ ጾሳፌ ኤዴኔ ሚ ጊዶን ቆቴቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳእ ኦማርስዳ ዎደ ጋናተ ግዶን ጎዳ ፆሳይ ሄመትሽን እያ ግርሳ አዳመይነ እያ ማችያ ስእዶሶና። ኤንቲ ጋናተ ም ግዶን ጎዳ ፆሳፈ ቆሰትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Sa7i omarsida wode gannate giddon Godaa Xoossay hemetishin iya girsa Addaameynne iya machiya si7idosona. Enti gannate mitha giddon Godaa Xoossafe qosetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቀኑ መሸትሸት ሲል፣ እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) በአትክልቱ ስፍራ ሲመላለስ አዳምና ሔዋን ድምፁን ሰምተው ከእግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ፊት በዛፎቹ መካከል ተሸሸጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመሸ ጊዜ፥ እግዚአብሔር አምላክ በአትክልቱ ቦታ ውስጥ ሲመላለስ ድምፁን ሰሙ፤ አዳምና ሚስቱ እግዚአብሔር አምላክ እንዳያያቸው በዛፎች መካከል ተደበቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣጋ ምሸት ምስ ኮነ ድማ፥ ድምፂ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብ ገነት እንትመላለስ ሰምዑ። ኣዳምን ሰበይቱን ከዓ ኻብ ገፅ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ኣብ ማእኸል ኣእዋም ገነት ተሓብኡ።
Amharic Tigrinya 2011
ምድሪ ምስ ወልወለ ድማ ድምጺ እግዚኣብሄር ኣብላኽ ኣብ ገነት ኪማላለስ ሰምዑ። ኣዳምን ሰበይቱን ከኣ ካብ ገጽ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብ ማእከል ኣእዋም ገነት ተሓብኡ።