Genesis 30:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ራሄል ድማ ንያእቆብ ውላድ ከም ዘይወለደት ምስ ረኣየት፡ ራሄል ንሓብታ ቀንኣ። ንያእቆብ ድማ፡ ደቀይ ሃቦም፡ እንተዘይኮይኑ ክመውት በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ራሔልም ለያዕቆብ ልጅ እንዳልወለደች በአየች ጊዜ በእኅቷ ላይ ቀናችባት፤ ያዕቆብንም “ልጅ ስጠኝ፤ ይህስ ከአልሆነ እሞታለሁ” አለችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ራሔልም ለያዕቆብ ልጆችን እንዳልወለደች ባየች ጊዜ በእኅትዋ ቀናችባት፤ ያቆብንም። ልጅ ስጠኝ፤ ይህስ ካልሆነ እሞታለሁ አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ራሔልም ለያዕቆብ ልጆችን እንዳልወለደች ባየች ጊዜ በእኅትዋ ቀናችባት፥ ያዕቆብንም፦ ልጆች ስጠኝ፥ ይህስ ካልሆነ እሞታለሁ አለችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ራሄላ ያቆባዉ ናና የላቤናዋ በኤዳ ዎደ፥ ባረ ምቻቶ ቃናታዱ፤ ሄዋ ድራዉ ያቆባ፥ “ታዉ ናና እማ፤ ሄዌ ዮፐ፥ ታን ሀይቃና” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Raaheela Yaak'oobaw naanaa yelabeennawaa be'eedda wode, bare michchato k'anaataaddu; hewaa diraw Yaak'ooba, «Taw naanaa imma; hewe d'ayooppe, taani hayk'k'ana» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eraheela Yaaqoobes nay izippe yelettonttayssa erada ba michchey bolla qanaatadus; hessa gishshas iza Yaaqoobe, «Taas naa imma; ixxis giikko ta hayqqana» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤራሄላ ያቆቤስ ናይ ኢዚፔ ዬሌቶንታይሳ ኤራዳ ባ ሚቼይ ቦላ ቃናታዱስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ያቆቤ፥ «ታስ ና ኢማ፤ ኢጺስ ጊኮ ታ ሃይቃና» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ራሄላ ያይቆባስ ናይታ የሎናይሳ በአዳ ባ ምችዉ ቃናታሱ። ሄሳ ግሾ፥ ያይቆባ፥ “ታዉ ናአ እማ፥ እፅኮ ታኒ ሀይቃና” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Raheela Yayqoobas nayta yelonnaysa be7ada ba michiw qanaatasu. Hessa gisho, Yayqooba, “Taw na7a imma, ixiko taani hayqana” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ራሔል ለያዕቆብ አንድም ልጅ እንዳልወለደችለት ባየች ጊዜ በእኅቷ ቀናች። ስለዚህ ያዕቆብን፣ “ልጅ ስጠኝ፤ አለዚያ እሞታለሁ” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ራሔል ለያዕቆብ አንድም ልጅ ለመውለድ አለመቻሏን ባወቀች ጊዜ በእኅቷ ቀናችባት፤ ስለዚህ ያዕቆብን “ልጅ ስጠኝ፤ አለበለዚያ እሞታለሁ” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ራሄል ድማ ንያእቆብ ከም ዘይወለደትሉ ምስ ረአየት፥ ብሓፍታ ቐንአት፤ ንያእቆብ ከዓ፥ “ውሉድ ሃበኒ፤ እንተ ዘይኮነ ኽመውት እየ” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ራሄል ድማ ንያእቆብ ከም ዘይወለደትሉ ምስ ረኣኣየት፡ ንሓብታ ቐንኣትላ፡ ንያቅብ ከኣ ውሉድ ሀበኒ እንተ ዘይኮነስ እመውት አሎኹ በለቶ።