Genesis 30:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሊያ፡ ኣምላኽ ጽቡቕ መውስቦ ሂቡኒ፡ በለቶ። ሕጂ ሰብኣየይ ምሳይ ክነብር እዩ፣ ሽዱሽተ ኣወዳት ወሊደሉ እየ እሞ፤ ንሳ ድማ ዛቡሎን ኢላ ሰመየቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልያም፥ “እግዚአብሔር መልካም ስጦታን ሰጠኝ፤ እንግዲህስ ከዛሬ ጀምሮ ባሌ ይወደድኛል ስድስት ልጆችን ወልጄለታለሁና” አለች፤ ስሙንም ዛብሎን ብላ ጠራችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ልያም። እግዚአብሔር መልካም ስጦታን ሰጠኝ፤ እንግዲህስ ባሌ ከእኔ ጋር ይኖራል፥ ስድስት ልጆችን ወልጄለታለሁና አለች፤ ስሙንም ዛብሎን ብላ ጠራችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልያም፦ “እግዚአብሔር መልካም ስጦታን ሰጠኝ፥ እንግዲህስ ባሌ ከእኔ ጋር ይኖራል፥ ስድስት ልጆችን ወልጄለታለሁና” አለች፥ ስሙንም ዛብሎን ብላ ጠራችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ልያ፥ “ጾሳይ ታዉ አልኦ እሞታ እሜዳ፤ ታን ታ አስናዉ ኡሱፑን ናና የሌዳ ድራዉ፥ ሀእ እ ታና ቦንቻናዋ” ያጋዱ። ሄዋ ድራዉ አ ዛብሎና ሱንዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Liya, «S'oossay taw al"o imotaa immeedda; taani ta asinaw usuppun naanaa yeleedda diraw, ha"i I taana bonchchanawaa» yaagaaddu. Hewaa diraw Aa Zaabiloona suntsaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Liyay, «Xoossi taas al7o imota immides; tani ta azinaas usuppun nayta yelida gishshas ha7i izi tana bonchchana» gadus. Hessa gishshas iza naaza Zaabiloone ga sunththadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሊያይ፥ «ጾሲ ታስ ኣልኦ ኢሞታ ኢሚዴስ፤ ታኒ ታ ኣዚናስ ኡሱፑን ናይታ ዬሊዳ ጊሻስ ሃኢ ኢዚ ታና ቦንቻና» ጋዱስ። ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ናዛ ዛቢሎኔ ጋ ሱንዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ልያ፥ “ፆሲ ታዉ አልኦ እሞታ እሚስ። ታኒ ታ አዝናስ ኡሱፑን አደ ናይታ የልዳ ግሾ፥ ሀእ እ ታና ቦንቻና” ያጋዳ ሄ ናአ ዛብሎና ጋዳ ሱንሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Liya, “Xoossi taw al7o imota immis. Taani ta azinaas usupun adde nayta yelida gisho, ha7i I tana bonchana” yaagada he na7a Zabloona gada sunthasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷም፣ “እግዚአብሔር (ኤሎሂም) በከበረ ስጦታ ዐድሎኛል፣ ስድስት ወንዶች ልጆች ስለ ወለድሁለት፣ ከእንግዲህ ባሌ አክብሮ ይይዘኛል”። አለች፤ ስሙንም ዛብሎን አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስዋም “እግዚአብሔር መልካም ስጦታ ሰጠኝ፤ ስድስት ወንዶች ልጆች ስለ ወለድኩለት አሁን ባሌ ያከብረኛል” ስትል ስሙን ዛብሎን ብላ ጠራችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ልያ ድማ “ኣምላኽ ሰናይ ውህብቶ ሂቡኒ፥ ሕዚ ሽዱሽተ ኣወዳት ወሊደሉ እየ እሞ፥ ደጊም ሰብኣየይ ምሳይ ክነብር እዩ” በለት፤ “ዛብሎን” ኢላ ድማ ሰመየቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ልያ ድማ፡ ኣምላኽ ጽቡቕ ህያብ ሂቡኒ፡ ሕጂ ሽዱሽተ ወዲ ወሊደሉ እየ እሞደጊም ሰብኣየይ ምሳይ ክነብር እዩ በለት። ስሙ ኽኣ ዛብሎን ኣውጽኣትሉ።