Genesis 30:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳ ድማ፡ እንሆ፡ ቢልሃ ገረደይ፡ ናብኣ እቶ። ኣነውን ምስኣ ውሉድ ምእንቲ ኽወልድ፡ ኣብ ብርከይ ክትወልድ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋም፥ “ባሪያዬ ባላ እነሆ አለች፤ ወደ እርስዋ ግባ፤ በእኔም ጭን ላይ ትውለድ፤ የእርስዋም ልጆች ለእኔ ደግሞ ይሁኑልኝ” አለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም ባሪያዬ ባላ እነሆ አለች፤ ድረስባት፤ በእኔም ጭን ላይ ትውለድ፥ የእርስዋም ልጆች ለእኔ ደግሞ ይሁኑልኝ አለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም ባርያዬ ባላ እነሆ አለች፥ ድረስባት፥ በእኔም ጭን ላይ ትውለድ፥ የእርሷም ልጆች ለእኔ ደግሞ ይሁኑልኝ አለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዛ፥ “ታ ዳንጋጽራቶ ባሎ ህኖ በአ፤ እዛ ታ ድራዉ የላና ማላ ኔን እዞ አካ፤ ያቶፐ እዝ ባጋና ታንካ ናኣ ዳዮ ግዳና” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iza, «Ta danggaas'irato Baalo hinno be'a; iza ta diraw yelana mala neeni izo akka; yaatooppe izi baggana taanikka na'aa daayo gidana» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izakka, «Ta aylleyo Biliha hinno be7a; iza ta gishshas yelana mala neni izo ekka; histtiko izi baggara tanikka naa aayo gidana» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛካ፥ «ታ ኣይሌዮ ቢሊሃ ሂኖ ቤኣ፤ ኢዛ ታ ጊሻስ ዬላና ማላ ኔኒ ኢዞ ኤካ፤ ሂስቲኮ ኢዚ ባጋራ ታኒካ ና ኣዮ ጊዳና» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ፥ “ታ ጋንድዉ ባሎ ህኖ በአ። እያ ታ ግሾ የላና መላ ኔኒ ኢራ አቃ፥ ያንኮ፥ ታኒ እ ባጋራ ናአ ደማና” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya, “Ta gadhindiw Baalo hinno be7a. Iya ta gisho yelana mela neeni iira aqa, yaaniko, taani I baggara na7a demmana” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷም፣ “እነሆ፤ አገልጋዬ ባላ አለችልህ፤ ልጆች እንድትወልድልኝና እኔም ደግሞ በእርሷ አማካይነት ልጆች እንዳገኝ ከእርሷ ጋር ተኛ” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስዋም “እነሆ፥ አገልጋዬ ባላ እዚህ አለች፤ በእኔ ምትክ ልጅ እንድትወልድልኝ ወደ እርስዋ ግባ፤ በዚህ ዐይነት በእርስዋ አማካይነት የልጆች እናት እሆናለሁ” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳ ኸዓ፥ “እኒሃ፥ ኣገልጋሊተይ ባላ፥ ኣብ ብርከይ ትውለድ፤ ደቃ ኸዓ ንኣይ ምእንቲ ክኾኑለይ፥ ናብኣ እቶ” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳ ኽኣ፡ እንሃ ቢልሃ ግዝእተይ፡ ንሳ ኣብ ብርከይ ክትወልድ፡ ብእኣ ድማ ኣነ ኽፋረ፡ ናብኣ እቶ በለት።