Genesis 30:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳ ድማ ንቢልሃ ሰበይታ ሃበቶ፡ ያእቆብ ድማ ምስኣ ኣተወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አገልጋይዋን ባላንም ሚስት ትሆነው ዘንድ ለእርሱ ሰጠችው፤ ያዕቆብም ወደ እርስዋ ገባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባሪያዋን ባላንም ሚስት ትሆነው ዘንድ ለእርሱ ሰጠችው፤ ያዕቆብም ደረሰባት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ባርያዋን ባላንም ሚስት ትሆነው ዘንድ ለእርሱ ሰጠችው፥ ያዕቆብም ደረሰባት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረ ዳንጋጽራቶ ባሎ ማቻቶ ኦደ አካና ማላ፥ አዉ እማዱ፤ ያቆብ እዞ አኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bare danggaas'iratto Baalo machchatto ootsiide akkana mala, aw immaaddu; Yaak'oobi izo akkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eraheela ba aylleyo Biliha machcho histti ekkana mala izas immiin Yaaqoobey izo ekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤራሄላ ባ ኣይሌዮ ቢሊሃ ማቾ ሂስቲ ኤካና ማላ ኢዛስ ኢሚን ያቆቤይ ኢዞ ኤኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባ ጋንድዉ ባሎ ማቾ ኦድ ኤካና መላ እያዉ እማሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ba gadhindiw Baalo macho oothidi ekana mela iyaw immasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህም አገልጋይዋን ባላን ሚስት እንድትሆነው ሰጠችው፤ ያዕቆብም አብሯት ተኛ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ባላን እንደ ሚስት አድርጋ ሰጠችው፤ ያዕቆብም ወደ እርስዋ ገባ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኣገልጋሊታ ባላ ኸዓ ሰበይቱ ኽትከውን ንእኡ ሃበቶ፤ ያእቆብ ድማ ናብኣ ኣተወ።
Amharic Tigrinya 2011
ንቢልሃ ግዝእታ ኸኣ ሰብይቱ ኽትከውን ሀበቶ። ያእቆብ ድማ ኣተዋ።