Genesis 31:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምኡ ኰንኩ፤ እቲ ድርቂ ብመዓልቲ፡ እቲ በረድ ድማ ብለይቲ በሊዑኒ፤ ድቃሰይ ድማ ካብ ኣዒንተይ ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የቀን ሐሩር፥ የሌሊት ቍር ይበላኝ ነበር፤ ዕንቅልፍም ከዐይኔ ጠፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የቀን ሐሩር የሌሊት ቍር ይበላኝ ነበር፥ እንቅልፍም ከዓይኔ ጠፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህ ስሆን፥ የቀን ሐሩር የሌሊት ቁር ይበላኝ ነበር፥ እንቅልፍም ከዓይኔ ጠፋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጋላሳ ሱሉ፥ ቃማ ሜጉ ታና ቆሄዳ፤ ገምእሹ ታፐ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gallassaa suuluu, k'amma meeguu taana k'oheedda; gem"ishuu taappe d'ayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gallas awa seelay, omars kenchchoy tana qohides; dhiskoyka ta ayfeppe dhaydes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋላስ ኣዋ ሴላይ፥ ኦማርስ ኬንቾይ ታና ቆሂዴስ፤ ስኮይካ ታ ኣይፌፔ ይዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጋላሳ ሱላን፥ ቃማ ሜጎን ታኒ ቆሄታስ። ማራ ስኮ ስካ ኤርከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gallasa suulan, qamma meegon taani qohetas. Maara dhisko dhiska erike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቀን በሐሩር ሌሊት በቍር ተቃጠልሁ፤ እንቅልፍም በዐይኔ አልዞር አለ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ብዙ ጊዜ በቀን ሐሩርና በሌሊት ቅዝቃዜ እሠቃይ ነበር፤ በቂ እንቅልፍ ያገኘሁበት ጊዜ አልነበረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሃሩር ብመዓልቲ፥ ኣስሓይታ ድማ ብለይቲ የሳቕየኒ ነበረ፤ ድቃስውን ካብ ዓይነይ ጠፊኡ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ከምዚ እየ ዝነበርኩ፡ ብመዓልቲ ሃሩር በለይቲውን ኣስሓይታ በልዓኒ፡ ድቃስ ከኣ ካብ ዓይነይ በረረ።