Genesis 32:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሲ ወከፍ መጓሰ ድማ በበይኑ ኣብ ኢድ ባሮቱ ሃቦም። ንገላውኡ ድማ፡ ኣብ ቅድመይ ወጺእኩም ኣብ መንጎ መጓሰን መጓሰን ቦታ ግበሩ፡ በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መንጎቹንም ለየብቻ ከፍሎ ለብላቴኖቹ ሰጣቸው፤ ብላቴኖቹንም፥ “በፊቴ እለፉ፤ መንጋውን ከመንጋው አርቁ” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መንጎቹን በየወገኑ ከፍሎ በባሪያዎቹ እጅ አደረጋቸው፤ ባሪያዎቹንም። በፊቴ እለፉ መንጋውንና መንጋውንም አራርቁት አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነዚህንም መንጎቹ በየወገኑ ከፍሎ በአገልጋዮቹ እጅ አደረጋቸው፥ አገልጋዮቹንም፦ “ከእኔ ቀድማችሁ ሂዱ፥ በመንጋው እና መንጋው መካከልም እርቀት አኑሩ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋንታ ዉድያን ዉድያን ሻክ፥ ባረ ቆማቱዋ ኩሽያን ዎደ፥ ባረ ቆማቱዋ፥ “ታፐ ስንዉ ቢደ፥ ዉድያ ዉድያፐ ሃኩዋን ሃኩዋን ላግተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawantta wudiyaan wudiyaan shaakki, bare k'oomatuwaa kushiyaan wotsiide, bare k'oomatuwaa, «Taappe sintsaw biide, wudiyaa wudiyaappe haakuwaan haakuwaan laaggite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heyta istti wuden wuden shaakki shaakki ba aylleta kushen woththidi aylletas, «Taappe sinththati biite; wudeza issaa issaafe haassi haassi laaggite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄይታ ዉዴን ዉዴን ሻኪ ሻኪ ባ ኣይሌታ ኩሼን ዎዲ ኣይሌታስ፥ «ታፔ ሲንቲ ቢቴ፤ ዉዴዛ ኢሳ ኢሳፌ ሃሲ ሃሲ ላጊቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳታ ዉደን ዉደን ሻክድ ባ አይለታስ እምድ፥ “ታፐ ስን ብድ ዉድያ ዉድያፐ ሃሆን ሃሆን ላግተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessata wuden wuden shaakidi ba aylletas immidi, “Taape sinthe bidi wudiya wudiyape haahon haahon laaggite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነዚህንም በየመንጋው ለይቶ፣ የሚነዷቸውን ጠባቂዎች መደበላቸው፤ ጠባቂዎቹንም፣ “እናንተ ቀድማችሁኝ ሂዱ፣ መንጋዎቹንም አራርቃችሁ ንዷቸው” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነዚህንም በየመንጋው ከፈለና ለእያንዳንዳቸው እረኞች መደበላቸው፤ እረኞቹንም “ከእኔ ቀድማችሁ ሂዱ፤ በየመንጋው መካከል ርቀት እንዲኖር አድርጋችሁ፥ በመከታተል ሂዱ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነዚኣተን በብመጓሰአን ከፋፊሉ ንኣገልገልቱ ሃቦም። “መጓሰ ካብ መጓሰ ኣረሓሒቕኩም ከዓ ቐቅድመይ ሕለፉ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
እዚኣተን በብመጋርያኤን ከፋፊሉ ኣብ ኢድ ግዙኣቱ ሀቦም። ንግዙኣቱ ኸኣ፡ መጋርያ ኣረሓሒቖም ቀቅድመይ ሓለፉ በሎም።