Genesis 32:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ ድሕሪ ደጊም ስምካ እስራኤል እምበር፡ ያእቆብ ኣይክብሃልን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አለውም፥ “ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል፤ ከእግዚአብሔርና ከሰው ጋር ታግለህ በርትተሃልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አለውም። ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል፤ ከእግዚአብሔር ከሰውም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰውየውም፦ “ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ ያዕቆብ አይባልም፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር ከሰውም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና እስራኤል ይባላል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ብታኒ አ፥ “ሀዋፐ ስንዉ ነ ሱንይ እስራኤልያ ጌተቶፐ አትና፥ ያቆባ ጌተቶፖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ጾሳናነ አሳና ባጸታደ ጾናዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bitanii Aa, «Hawaappe sintsaw ne suntsay Israa'eeliyaa geetettooppe attina, Yaak'ooba geetettoppo; ayaw gooppe, neeni S'oossaananne asaana baas'etaade s'oonaadda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Addezikka iza, «Hayssafe sinththan ne sunththi Isra7eele geetetto attiin Yaaqoobe geetettofo; ays giikko neni Xoossaranne asara baaxetada xoonadasa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዴዚካ ኢዛ፥ «ሃይሳፌ ሲንን ኔ ሱን ኢስራኤሌ ጌቴቶ ኣቲን ያቆቤ ጌቴቶፎ፤ ኣይስ ጊኮ ኔኒ ጾሳራኔ ኣሳራ ባጼታዳ ጾናዳሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡራይ፥ “ኔኒ ፆሳራነ አሳራ ባፀታዳ ፆንዳ ግሾ፥ ህዛፐ ነ ሱንይ ያይቆባ ጌተቶፎ፥ እስራኤለ (ፆሳራ ባፀትስ) ጌተቶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Uray, “Neeni Xoossaranne asara baaxetada xoonida gisho, hizape ne sunthay Yayqooba geetetofo, Isra7eele (Xoossara baaxetis) geeteto” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰውየውም፣ “ከእግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ፣ ከሰዎችም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና ከእንግዲህ ስምህ እስራኤል እንጂ፣ ያዕቆብ አይባልም” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰውየውም፥ “ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ ያዕቆብ አይባልም፤ ከእግዚአብሔርም ከሰውም ጋር ታግለህ አሸንፈሃል፤ ስለዚህ ስምህ ‘እስራኤል’ ይባላል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ድማ “ምስ እግዚኣብሄርን ምስ ሰብን ተቓሊስካ ኣሰኒፍካ ኢኻ እሞ፥ ደጊም እስራኤል ደኣ እምበር ያእቆብ ተብሂልካ ኣይትፅዋዕን ኢኻ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኽኣ፡ ምስ ኣምላኽን ምስ ሰብን ተቓሊስካስ ኣሕሚቕካ ኢኻ እሞ፡ ደኢም እስራኤል ደኣ እምበር፡ ያእቆብ ኣይበሀልን፡ በሎ።