Genesis 33:19 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ኢድ ደቂ ሄሞር ኣቦ ሴኬም፡ ድንኳኑ ዝሰርዓሉ መሬት ብሚእቲ ገንዘብ ዓደገ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ድንኳኑን ተክሎበት የነበረውንም የእርሻ ክፍል ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ በጎች ገዛው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ድንኳኑን ተክሎበት የነበረውንም የእርሻውን ክፍል ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ በጎች ገዛው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ድንኳኑን ተክሎበት የነበረውንም የመስክ ክፍል ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ በጎች ገዛው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረ ዱንካንያ ጌዳ ጋድያ ሸኬማ አዉዋ ሀሞራ ናናቱዋፐ ጼቱ ጻጋራ ብራን ሻሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bare dunkkaaniyaa d'ogeedda gadiyaa Shekeema aawuwaa Hamoora naanatuwaappe s'eetu s'agaraa biran shammeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ba Dunkaaneza tolida gadeza Seekeeme aawa Emoore naytappe 100 saqile biran shammides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባ ዱንካኔዛ ቶሊዳ ጋዴዛ ሴኬሜ ኣዋ ኤሞሬ ናይታፔ 100 ሳቂሌ ቢራን ሻሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባ ዱንካንያ ቶክዲ ኡትዳ ጋድያ ሴከማ አዋ ሀሞራ ናይታፐ እስ ፄቱ ብራ ሳንትመን ሻምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ba dunkaaniya tokidi uttida gadiya Seekema aawa Hamoora naytape issi xeetu bira santimen shammis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ድንኳኑን የተከለበትንም ቦታ ከኤሞር ልጆች በመቶ ጥሬ ብር ገዛ፤ ኤሞርም የሴኬም አባት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ድንኳኑን የተከለበትን የሴኬም አባት ከነበረው ከሐሞር ዘሮች ላይ በመቶ ብር ገዛው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ ድንኳኑ ተኺሉላ ዝነበረ ኽፍሊ ግራት ድማ ኻብ ኢድ ደቂ ኤሞር፥ ኣቦ ሴኬም፥ ብሚእቲ ኣባጊዕ ዓደጋ።