Genesis 33:6 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እተን ኣገልገልቲ፡ ንሳተንን ደቀንን ቀረባ እሞ ሰገዳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዕቁ​ባ​ቶ​ቹም ከል​ጆ​ቻ​ቸው ጋር ቀር​በው ሰገዱ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሴቶች ባሪያዎችም ከልጆቻቸው ጋር ቀርበው ሰገዱ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህ በኋላ ሴቶች ባርያዎችም ከልጆቻቸው ጋር ቀርበው እጅ ነሡ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቆማቱ ባረንቱ ናናቱዋና ሺቂደ ጎይኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'oomatuu barenttu naanatuwaanna shiik'iide goynneeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye aylleti ba naytara shiiqidi iza sinththan ziggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኣይሌቲ ባ ናይታራ ሺቂዲ ኢዛ ሲንን ዚጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አይለት ባንታ ናይታራ ሺቅድ እያዉ ዝግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aylleti banta naytara shiiqidi iyaw ziggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ ሁለቱ ሴት አገልጋዮችና ልጆቻቸው ቀርበው እጅ ነሡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ሴቶች አገልጋዮቹ ከልጆቻቸው ጋር መጥተው እጅ ነሡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እተን ኣገልገልቲ ምስ ደቀን ቀሪበን ሰገዳሉ።