Genesis 34:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ያእቆብ ድማ ንሴኬምን ኣቦኡ ሃሞርን ብሓሶት መለሱሎም፡ ንሓብቶም ዲና ስለ ዘርከሳ ድማ ከምዚ በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የያዕቆብም ልጆች ለሴኬምና ለአባቱ ለኤሞር በተንኰል መለሱ፤ እኅታቸውን ዲናን አስነውሮአታልና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የያዕቆብም ልጆች ለሴኬምና ለአባቱ ለኤሞር በተንኰል መለሱ፥ እኅታቸውን ዲናን አርክሶአታልና፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የያዕቆብም ልጆች፥ እኅታቸውን ዲናን አርክሶአታልና፥ ለሴኬምና ለአባቱ ለኤሞር በተንኰል መለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረንቱ ምቻቶ ዲኖ ሸኬመ ቱንሴዳ ድራዉ፥ ያቆባ አቱማ ናናይ ሸኬማዉነ አ አዉዋ ሀሞራዉ ዎርዱዋ ኦዴድኖ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Barenttu michchato Diino Shekeeme tunisseedda diraw, Yaak'ooba attuma naanay Shekeemawunne Aa aawuwaa Hamooraw wordduwaa odeeddino;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ba michcheyo Diina Seekeemey tunisida gishshas Yaaqoobe attuma nayti Seekeemessinne iza aawa Emoores wordo yootida;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባ ሚቼዮ ዲና ሴኬሜይ ቱኒሲዳ ጊሻስ ያቆቤ ኣቱማ ናይቲ ሴኬሜሲኔ ኢዛ ኣዋ ኤሞሬስ ዎርዶ ዮቲዳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባንታ ምችዉ ዲና ሴከም ቱንስዳ ግሾ፥ ያይቆባ አደ ናይት ሴከማስነ እያ አዋ ሀሞራስ ዎርዶትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Banta michiw Diina Seekemi tunisida gisho, Yayqooba adde nayti Seekemasinne iya aawa Hamooras wordotidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የያዕቆብ ወንዶች ልጆችም፣ በእኅታቸው በዲና ላይ ስለ ተፈጸመው ነውር፣ የሆዳቸውን በሆዳቸው ይዘው፣ ለሴኬምና ለአባቱ ለኤሞር መልስ ሰጡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሴኬም እኅታቸውን ዲናን አስነውሮ ስለ ነበር የያዕቆብ ልጆች ለእርሱና ለአባቱ ለሐሞር በተንኰል እንዲህ ሲሉ መለሱላቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ያእቆብ ከዓ ሴኬም ንሓፍቶም ዲና ስለ ዘነወራ፥ ንእኡን ነቦኡ ኤሞርን ብተንኰል መለሱሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ያእቆብ ከኣ፡ ንሓብቶም ዲና ስለ ዘነወራ ንሴኬም ነቦኡ ሓሞርን መሊሶም ብተንኮል ተዛረብዎም፡