Genesis 34:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሱ ድማ ምስ ዲና ጓል ያእቆብ ተጣበቐት፣ ነታ ጓል ድማ ኣፍቀራ፣ ነታ ጓል ድማ ብሕያውነት ተዛረባ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልቡናውም በያዕቆብ ልጅ በዲና ፍቅር ተነደፈ፤ ብላቴናዪቱንም ወደዳት፤ ልብዋንም ደስ በሚያሰኛት ነገር ተናገራት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ልቡናውም በያዕቆብ ልጅ በዲና ፍቅር ተነደፈ፥ ብላቴናይቱንም ወደዳት፥ ልብዋንም ደስ በሚያሰኛት ነገር ተናገራት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነፍሱም በያዕቆብ ልጅ በዲና ፍቅር ተነደፈች፥ ልጅቱንም አፈቀራት፥ እርሷንም በአፍቅሮት አናገራት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ዎዛናይ ያቆባ ናቶ ዲኖ አሞቴዳ፤ እ እዞ ሲቄዳ፤ እዝዉ ሎእያዋ ሃሳዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa wozanay Yaak'ooba naatto Diino amotteedda; I izo siik'eedda; iziw lo"iyaawaa haasayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye iza wozinay izin ekettides; izikka nayo keehi dosida gishshas siiqo qaalan baleththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ዎዚናይ ኢዚን ኤኬቲዴስ፤ ኢዚካ ናዮ ኬሂ ዶሲዳ ጊሻስ ሲቆ ቃላን ባሌዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ዎዛናይ ያይቆባ ናእዉ ዲናስ ቃትስ። እ እዉ ምሸትዳ ግሾ ሎኦ ቃላራ እዮ ኦድስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya wozanay Yayqooba na7iw Diinas qadhetis. I iw mishetida gisho lo77o qaalara iyo odisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ልቡ በያዕቆብ ልጅ በዲና ተማረከ፤ ልጂቷንም በጣም ወደዳት፤ በጣፈጠም አንደበት አናገራት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በውበቷ ተማርኮ እጅግ ወደዳት፤ እርስዋም እንድትወደው ለማድረግ በፍቅር ቃል አነጋገራት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ልቡ ድማ ብፍቕሪ ዲና ጓል ያእቆብ ተማረኸ እሞ ፈተዋ፤ ንልባ ብዘሐጕስ ነገርውን ተዛረባ።
Amharic Tigrinya 2011
ነፍሱ ድማ ምስ ዲና ጓል ያእቆብ ተጠበቐት፡ ነታ ጓል ፈተዋ፡ ነታ ጓልውን ብፍቕሪ ተዛረባ።