Genesis 35:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ያእቆብ ነቲ ኣምላኽ እተዛረቦ ቦታ ቤት-ኤል ኢሉ ሰመዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያዕቆብም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር የተነጋገረበትን ያን ቦታ “ቤቴል” ብሎ ጠራው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ያዕቆብም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር የተነጋገረበትን ያን ቦታ ቤቴል ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ያዕቆብም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር የተነጋገረበትን ያን ቦታ ቤቴል ብሎ ጠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቆብ ጾሳይ ባረናና ሃሳዬዳ ሳኣ “ቤቴለ” ጊደ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaak'oobi S'oossay barenana haasayeedda sa'aa «Beeteele» giide suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yaaqoobey Xoossi banara haasayda sohoza, «Beetele» gi sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያቆቤይ ጾሲ ባናራ ሃሳይዳ ሶሆዛ፥ «ቤቴሌ» ጊ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያይቆብ ፆሳይ እያራ ኦደትዳ በሳ “ቤተለ” ግድ ሱንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yayqoobi Xoossay iyara odetida bessa “Beetele” gidi sunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ያዕቆብም፣ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከእርሱ ጋር የተነጋገረበትን ስፍራ ቤቴል ብሎ ጠራው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ያዕቆብ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር የተነጋገረበትን ይህንኑ ስፍራ “ቤትኤል” ብሎ ጠራው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ያእቆብ ከዓ ነታ እግዚኣብሄር ምስኡ ዝተዘራረበላ ቦታ፥ ቤቴል ኢሉ ስም ኣውፅአላ።
Amharic Tigrinya 2011
ያእቆብ ከኣ ነታ ኣምላኽ ኣብኣ ምስኡ እተዛረበላ ቦታ ስማ ቤትኤል ኣውጽኣላ።