Genesis 35:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሳ ስለ ዝሞተት እናኸደት ከላ፡ ቤኖኒ ኢላ ሰመየቶ። ኣቡኡ ግና ቢንያም ኢሉ ሰመዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚያም በኋላ ነፍስዋ ልትወጣ ደረሰች፤ ሞትዋ በእርሱ ሆኖአልና ስሙን የጭንቀቴ ልጅ ብላ ጠራችው ፤ አባቱ ግን ብንያም አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም ስትሞት ነፍስዋ በምትወጣበት ጊዜ ስሙን ቤንኦኒ ብላ ጠራችው፤ አባቱ ግን ብንያም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም ስትሞት ነፍስዋ በምትወጣበት ጊዜ ስሙን “ቤንኦኒ” ብላ ጠራችው፥ አባቱ ግን ብንያም አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን እዛ ሀይቃደ፥ ሸምፑ ከስሽን፥ ባረ ናኣ ቤንኦና ሱንዱ፤ ሽን አ አዉ አ ቢንያማ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin iza hayk'k'aadde, shemppu kesishshin, bare na'aa Been"oona suntsaaddu; shin Aa aawuu Aa Biiniyaama suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin iza hayqqa shemppo kezishin ba naa Beeni-Oone ga sunththadus; Yaaqoobey iza Biniyaame gi sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢዛ ሃይቃ ሼምፖ ኬዚሺን ባ ና ቤኒ-ኦኔ ጋ ሱንዱስ፤ ያቆቤይ ኢዛ ቢኒያሜ ጊ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን እያ ሀይቆስ ማታዳ ሸምፖይ ከያና ሀንሽን፥ ባ ናአ በኖና (መቶ ናአ) ጋዳ ሱንሱ። ሽን እያ አዋይ ብንያመ (ታ ኡሻቻ) ግድ ሱንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin iya hayqos matada shempoy keyana hanishin, ba na7a Benoona (Meto na7a) gada sunthasu. Shin iya aaway Biniyaame (Ta ushacha) gidi sunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷ ግን ሕይወቷ ልታልፍ በማጣጣር ላይ ሳለች፣ ልጇን ቤንኦኒ አለችው፤ አባቱ ግን ብንያም አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስዋ ግን ልትሞት ታጣጥር ስለ ነበር ከመሞቷ በፊት ልጅዋን “ቤንኦኒ” አለችው፤ አባቱ ግን “ብንያም” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክትመውት ኢላ፥ ነፍሳ ኽትወፅእ እንተላ ድማ ቤንኦኒ ኢላ ሰመየቶ። ኣቦኡ ግና ብንያም ኢሉ ሰመዮ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ኽኣ፡ ክትመውት ነፍሳ ኽትወጽእ ከላ ድማ ስሙ ቤንኦኒ ኣውጽኣትሉ። ኣቡኡ ግና ብንያም ኣውጽኣሉ።