Genesis 36:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ኣብ ልዕሊ ደቂ እስራኤል ከይነገሰ ኣብ ምድሪ ኤዶም ዝነገሱ ነገስታት እዚኣቶም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእስራኤል ልጆች ላይ ንጉሥ ከመንገሡ በፊት በኤዶም ሀገር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእስራኤል ልጆች ላይ ንጉሥ ከመኖሩ በፊት በኤዶም አገር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእስራኤል ልጆች ላይ ንጉሥ ከመኖሩ በፊት በኤዶም አገር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤላን ካቲ ካዉታናፐ ካሰ ኤዶማ ቢታን ካተቴዳ ካተቱ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eelan kaatii kawutanaappe kase Eedooma biittan kaateteedda kaatetu hawaappe kaalliide s'aafetteeddawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eelen kawoy kawotanaappe kase Eedoome biittan kawotida kawoti hayssafe kaalli xaafettidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌን ካዎይ ካዎታናፔ ካሴ ኤዶሜ ቢታን ካዎቲዳ ካዎቲ ሃይሳፌ ካሊ ጻፌቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለን ካዎይ ካዎታናፐ ካሰ ኤዶመ ቢታን ካዎትዳ ካዎት ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eelen Kawoy kawotanaape kase Edoome biittan kawotida kawoti haysafe kaallidi xaafetidaysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሥ በእስራኤል ከመንገሡ በፊት፣ በኤዶም የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ነበሩ፦
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእስራኤል ንጉሥ መንገሥ ከመጀመሩ በፊት በኤዶም ምድር የነገሡት ነገሥታት የሚከተሉት ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ደቂ እስራኤል ንጉስ ገና እንተይነገሰ፥ ኣብ ሃገር ኤዶምያስ ዝነገሱ ነገስታት እዞም ዝስዕቡ እዮም፦
Amharic Tigrinya 2011
ገና ኣብ ደቂ እስራኤል ንጉስ ከይነገሰ ኣብ ምድሪ ኤዶም ዝነገሱ ነገስታት ድማ እዚኣቶም እዮም።