Genesis 37:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ወሲዶም ድማ ናብ ዒላ ደርበዩዎ፣ እቲ ዒላ ድማ ባዶ ነበረ፣ ማይ ድማ ኣይነበሮን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወስ​ደ​ውም ወደ ጕድ​ጓድ ጣሉት፤ ጕድ​ጓ​ዱም ውኃ የሌ​ለ​በት ባዶ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወስደውም ወደ ጕድጓድ ጣሉት፤ ጕድጓዱም ውኃ የሌለበት ደረቅ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወስደውም ወደ ጉድጓድ ጣሉት፥ ጉድጓዱም ውኃ የሌለበት ደረቅ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ አፊደ ሃይ ባይና መላ ኦላን የጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa afiide haatsay baynna mela ollaan yegeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
iza efidi haaththi baynda mela ollan yeggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ኤፊዲ ሃ ባይንዳ ሜላ ኦላን ዬጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ኤፍድ ሃ ባይና መላ ኦላን የግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya efidi haathi bayna mela ollan yeggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይዘውም ወደ ጕድጓድ ጣሉት፤ ጕድጓዱም ውሃ የሌለበት ደረቅ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮሴፍንም ወስደው ውሃ በሌለው ደረቅ ጒድጓድ ውስጥ ጣሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሒዞም ድማ ናብ ጕድጓድ ደርበይዎ። እቲ ጕድጓድ ማይ ዘይብሉ ንቑፅ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ወሲዶም ድማ ናብ ጓድጓድ ደርበይዎ። እቲ ጓድጓድ ከኣ ማይ ዜብሉ ጥራዩ ነበረ።