Genesis 37:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቶም ነጋዶ ሚድያናውያን ሓለፉ። ንዮሴፍ ድማ ካብ ጉድጓድ ኣልዒሎም ንዮሴፍ ኣልዒሎም፡ ንዮሴፍ ድማ ብዕስራ ሲቃል ብሩር ንእስማኤላውያን ሸጥዎ። ንዮሴፍ ድማ ናብ ግብጺ ኣምጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነዚያ ይስማኤላውያን ነጋዴዎችም ሲያልፉ ወንድሞቹ ዮሴፍን ከጕድጓድ ጐትተው አወጡት፤ ለይስማኤላውያንም ዮሴፍን በሃያ ብር ሸጡት፤ እነርሱም ዮሴፍን ወደ ግብፅ ወሰዱት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምድያም ነጋዶችም አለፉ፤ እነርሱም ዮሴፍን አንሥተው ከጕድጓድ አወጡት፤ ለእስማኤላውያንም ዮሴፍን በሀያ ብር ሸጡት፤ እነርሱም ዮሴፍን ወደ ግብፅ ወሰዱት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምድያም ነጋዶችም አለፉ፥ እነርሱም ዮሴፍን አንሥተው ከጉድጓድ አወጡት፥ ለእስማኤላውያንም ዮሴፍን በሃያ ብር ሸጡት፥ እነርሱም ዮሴፍን ወደ ግብጽ ወሰዱት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ ምድያማ ቢታ ዛልአንቻቱ ሄዋና አሽን፥ አ እሻቱ ዮሴፋ ኦላፐ ከሲደ፥ እስማኤላ አሳቶ ላታሙ ጻጋራ ብራን ዛልኤድኖ። ኡንቱንቱ ዮሴፋ ግብጼ ጋድያ አፌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw Midiyaama biittaa zal"anchchatuu hewaanna aad'd'ishshin, Aa ishatuu Yooseefa ollaappe kessiide, Isimaa'eela asatoo laatamu s'agaraa biraan zal"eeddino. Unttunttu Yooseefa Gibs'e gadiyaa afeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Midiyaame biitta zal7anchchati hessara aadhdhishin iza ishati Yooseefe ollaafe kessidi Isma7eele asatas 20 biras bayziin istti Yooseefe Gibxe biitta efida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ሚዲያሜ ቢታ ዛልኣንቻቲ ሄሳራ ኣሺን ኢዛ ኢሻቲ ዮሴፌ ኦላፌ ኬሲዲ ኢስማኤሌ ኣሳታስ 20 ቢራስ ባይዚን ኢስቲ ዮሴፌ ጊብጼ ቢታ ኤፊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ምድያመ ቢታ ዛልአንቾት ያራ አሽን፥ እያ እሻት ዮሰፋ ኦላፈ ከስድ፥ እስማኤላ አሳታስ ላታሙ ብራ ሳንትመን ባይዝዶሶና። ኤንቲ ዮሰፋ ግብፀ ቢታ ኤፍዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Midiyaame biitta zal7anchoti yaara aadhishin, iya ishati Yoosefa ollafe kessidi, Isma7eela asatas laatamu bira santimen bayzidosona. Enti Yoosefa Gibxe biitta efidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምድያም ነጋዴዎችም እነርሱ ዘንድ እንደ ደረሱ፣ ወንድሞቹ ዮሴፍን ከጕድጓድ አውጥተው ለእስማኤላውያን በሃያ ጥሬ ብር ሸጡላቸው፤ እነርሱም ዮሴፍን ወደ ግብፅ ወሰዱት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የምድያም ነጋዴዎች የሆኑ እስማኤላውያን በዚያ በኩል ያልፉ ነበር፤ ስለዚህ ወንድሞቹ ዮሴፍን ከጒድጓድ ጐትተው በማውጣት ለእነዚህ እስማኤላውያን በሃያ ብር ሸጡላቸው፤ እነርሱም ወደ ግብጽ ይዘውት ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ነጋዶ ሰብ ምድያም ክሓልፉ እንተለዉ፥ ንዮሴፍ ሒዞም ካብ ጕድጓድ ኣውፅእዎ፤ ብዕስራ ብሩርውን ንእስማኤላውያን ሸጥዎ፤ ንሳቶም ድማ ናብ ግብፂ ወሰድዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ነጋዶ ሰብ ሚድያን ኪሓልፉ ኸለው፡ ንዮሴፍ ኣልዒሎም ካብ ጓድጓድ ኣውጽእዎ እሞ፡ ንዮሴፍ ንዕድራ ሲቃል ብሩር ኣብ እስማዔላውያን ሸጥዎ። ንሳቶም ከኣ ንዮሴፍ ናብ ግብጺ ወሰድዎ።