Genesis 37:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም ደቁን ኵለን ኣዋልዱን ድማ ኬጸናንዕዎ ተንስኡ። ንሱ ግና ምጽንናዕ ኣብዩ፤ ንሱ ድማ፡ ብዛዕባ ወደይ እናሓዘንኩ ናብ መቓብር ክወርድ እየ እሞ፡ በሎ። ስለዚ ኣቡኡ ብእኡ በኸየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወንዶች ልጆቹና ሴቶች ልጆቹ ሁሉ ተሰብስበው መጡ። ኀዘኑንም ያስተዉት ዘንድ አባታቸውን ማለዱት። ኀዘኑንም መተውን እንቢ አለ፥ እንዲህም አላቸው፥ “ወደ ልጄ ወደ መቃብር እያዘንሁ እወርዳለሁ።” አባቱም ስለ እርሱ አለቀሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወንዶች ልጆቹና ሴቶች ልጆቹም ሁሉ ሊያጽናኑት ተነሡ፤ መጽናናትን እንቢ አለ፥ እንዲህም አለ። ወደ ልጄ ወደ ሙታን ስፍራ እያዘንሁ እወርዳለሁ። አባቱም ስለ እርሱ አለቀሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወንዶች ልጆቹና ሴቶች ልጆቹም ሁሉ ሊያጽናኑት ተነሡ፥ መጽናናትን እንቢ አለ፥ እንዲህም አለ፦ “ወደ ልጄ ወደ ሙታን ስፍራ እያዘንሁ እወርዳለሁ።” አባቱም እንደዚህ ስለ እርሱ አለቀሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ አቱማ ናናይነ ማጫ ናናይ ኡባይ አ ምንናዉ ዬድኖ፤ ሽን እ ምነናን እጺደ፥ “ቱይት፥ ታን ዬካደ ታ ናኣኮ ባደ፥ ዱፉዋን ገላና” ያጊደ፥ አ አዉ አዉ ዬኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa attuma naanaynne mac'c'a naanay ubbay Aa mintsetsanaw yeeddino; shin I minnenaan is's'iide, «tuytti, taani yeekkaadde ta na'aakko baade, duufuwaan gelana» yaagiide, Aa aawuu aw yeekkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza attuma naytinne macca nayti wuri iza minththeththanaas izakko yida; gido attiin izi minettontta ixxidi, «Hanenna! Tani yeekkada ta naakko baada duufon gelana» giidi iza aaway izas yeekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ኣቱማ ናይቲኔ ማጫ ናይቲ ዉሪ ኢዛ ሚንናስ ኢዛኮ ዪዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ሚኔቶንታ ኢጺዲ፥ «ሃኔና! ታኒ ዬካዳ ታ ናኮ ባዳ ዱፎን ጌላና» ጊዲ ኢዛ ኣዋይ ኢዛስ ዬኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ አደ ናይትነ ማጫ ናይት ኡባይ እያ ምንናዉ ይዶሶና። ሽን እ ምነቶና እፅድ፥ “አካይ፥ ታኒ ዬሆይ ዬሆሽን ዱፎ ገላና” ያግድ፥ ዮሰፋስ ዬክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya adde naytinne macca nayti ubbay iya minthethanaw yidosona. Shin I minettonna ixidi, “Akay, taani yeehoy yeehoshin duufo gelana” yaagidi, Yoosefas yeekis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወንዶችና ሴቶች ልጆቹም ሁሉ ሊያጽናኑት መጡ፤ እርሱ ግን ሊጽናና ባለመቻሉ “በሐዘን እንደ ተኰራመትሁ ልጄ ወዳለበት መቃብር እወርዳለሁ” አለ። ስለ ልጁም አለቀሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወንዶችና ሴቶች ልጆቹ ሁሉ ሊያጽናኑት ወደ እርሱ መጡ፤ እርሱ ግን “ለልጄ እያለቀስሁ ወደ ሙታን ዓለም እወርዳለሁ” በማለት መጽናናትን እምቢ አለ። ስለዚህ ስለ ልጁ ማዘኑን ቀጠለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ኣወዳቱን ኣጓላቱን ድማ ኸፀናንዕዎ መፁ። ንሱ ግና ምፅንናዕ ኣበየ፤ “ብሓዘን ናብ ወደይ፥ ናብ መቓብር ክወርድ እየ” በለ። ስለዙይ ኣቦኡ ብዛዕባኡ በኸየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሎም ኣወዳቱን ኩለን ኣዋልዱን ድማ ኬጸናንዕዎ ተንስኡ። ንሱ ግና ምጽንናዕ ኣበየ፡ ብሕዘን ናብ ወደይ ናብ ሽኦል ክወርድ ኣየ፡ ድማ በለ። ኣቦኡ ኸኣ በኸየሉ።