Genesis 38:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ዝገበሮ ነገር ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ጌጋ እዩ ነይሩ። ስለዚ ንሱ እውን ቀተሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህም ሥራው በእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ ሆነበት፤ እንዲህ አድርጎአልና እርሱንም ደግሞ ቀሠፈው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህም ሥራው በእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ ሆነበት፥ እርሱንም ደግሞ ቀሠፈው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህም በጌታ ፊት ክፉ አድራጎት ሆኖ ስለ ተገኘ፥ እርሱንም ጌታ በሞት ቀሠፈው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ኦዳባይ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ግዴዳ ድራዉ፥ መና ጎዳይ አካ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I ootseeddabay Med'inaa Godaa sintsaan iitabaa gideedda diraw, Med'inaa Goday aakka wod'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi ooththidayssi GODAA sinththan para gidida gishshas GODAY izakka wodhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኦዳይሲ ጎዳ ሲንን ፓራ ጊዲዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢዛካ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ኦዳባይ ጎዳ ስንን ኢታባ ግድዳ ግሾ፥ ጎዳይ እያካ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I oothidabay Godaa sinthan iitaba gidida gisho, Goday iyaka wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ክፉ አድራጎት ሆኖ ስለ ተገኘ፣ እርሱንም እግዚአብሔር (ያህዌ) በሞት ቀሠፈው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህን በማድረጉ እግዚአብሔርን ስላሳዘነ እግዚአብሔር እርሱንም በሞት ቀሠፈው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ዝገበሮ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ኮነ እሞ፥ ንእኡውን ቀሰፎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዝገበሮ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፋእ ኮነ እሞ፡ ንእኡ ድማ ቀተሎ።