Genesis 38:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድሕሪ ሰለስተ ወርሒ ኣቢሉ ድማ ንይሁዳ ተነግሮ እሞ ከምዚ በለ፦ ታማር መርዓትካ ኣዘሚታ። ከምኡውን ርኣዩ፡ ብዝሙት ጠኒሳ ኣላ። ሽዑ ይሁዳ፡ ኣውጽኣያ፡ ትቃጸል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፤ ከሦስት ወር በኋላ ለይሁዳ፥ “ምራትህ ትዕማር ሴሰነች፤ እነሆ፥ በዝሙት ፀነሰች” ብለው ነገሩት። ይሁዳም፥ “አውጡአትና በእሳት ትቃጠል” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ሆነ፤ ከሦስት ወር በኋላ ለይሁዳ። ምራትህ ትዕማር ሴሰነች፤ ደግሞም በዝሙት እነሆ ፀነሰች ብለው ነገሩት። ይሁዳም። አውጡአትና በእሳት ትቃጠል አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሦስት ወር በኋላ፥ “ምራትህ ትዕማር ዘማዊ ሆናለች፤ ከዚህም የተነሣ አርግዛለች” ተብሎ ለይሁዳ ተነገረው። ይሁዳም፥ “አውጧትና በእሳት ተቃጥላ ትሙት” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዙ አግና ኬሻፐ ጉየ አሳይ፥ “ነ ናኣ ማቻታ ትእማራ ሻርሙጻደ ሻሃራዱ” ያጊደ ይሁዳዉ ኦዴዳ። ይሁዳይ፥ “እዞ ካረ ከሲደ ታማን ጹግተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Heezzu aginaa keeshshaappe guyye asay, «Ne na'aa machata Ti'imaara sharmus'aade shahaaraaddu» yaagiide Yihudaw odeedda. Yihuday, «Izo kare kessiide taman s'uuggite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heedzdzu aginappe guye asay, «Ne naa machchiya Ti7imaara laymatada shaaradus» giidi Yuhudas yootides. Yuhudaykka, «Izo kare kessidi taman xuuggite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ኣጊናፔ ጉዬ ኣሳይ፥ «ኔ ና ማቺያ ቲኢማራ ላይማታዳ ሻራዱስ» ጊዲ ዩሁዳስ ዮቲዴስ። ዩሁዳይካ፥ «ኢዞ ካሬ ኬሲዲ ታማን ጹጊቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ አጌና ግድሽን አሳይ፥ “ነ ናኣ ማጫስያ ትማራ ላይማታዳ ቃንታሱ” ያግድ ይሁዳስ ኦድዶሶና። ይሁድ፥ “እዮ ካረ ከስድ ታማን ፁግተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Heedzu ageena gidishin asay, “Ne na7aa maccasiya Timaara laymatada qanthatasu” yaagidi Yihudas odidosona. Yihudi, “Iyo kare kessidi taman xuuggite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሦስት ወር ያህል በኋላ፣ “ምራትህ ትዕማር ዘማዊ ሆናለች፤ ከዚህም የተነሣ አርግዛለች” ተብሎ ለይሁዳ ተነገረው። ይሁዳም፣ “አውጧትና በእሳት ተቃጥላ ትሙት” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሦስተኛው ወር ገደማ ሰዎች “ምራትህ ትዕማር የዝሙት ሥራ ፈጸመች፤ ከዚህም የተነሣ ፀንሳለች” ብለው ለይሁዳ ነገሩት። ይሁዳም “ወደ ውጪ አውጥታችሁ በእሳት አቃጥላችሁ ግደሉአት” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪ ሰለስተ ወርሒ ድማ፥ “ትእማር ሰበይቲ ወድኻ ዘምያ፥ እንሆ ኸዓ ብዝሙት ጠኒሳ” ኢሎም ንይሁዳ ነገርዎ። ይሁዳ ድማ “ኣውፅእዋ፥ ብሓዊ ኣንዲድኩም ከዓ ቕተልዋ” ኢሉ ኣዘዘ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ድማ፡ ድሕሪ ሰለስተ ወርሒ ኣቢሉ ንይሁዳ፡ ታማር፡ ሰበይቲ ወድኻ ዘምያ፡ እንሆ ኸብ ብዝሙት ጠኒሳ ኣላ፡ ኢሎም ነገርዎ። ይሁዳ ድማ ኣውጽእዋ እሞ ትንደድ በለ።