Genesis 39:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ምስ ዮሴፍ ነበረ። ኣብ ቤት ጐይታኡ ግብጻዊ ድማ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ከዮሴፍ ጋር ነበር፤ ሥራውም የተከናወነለት ሰው ሆነ፤ በግብፃዊው ጌታውም ቤት ተሾመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ነበረ፥ ሥራውም የተከናወነለት ሰው ሆነ፤ በግብፃዊው ጌታውም ቤት ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ከዮሴፍ ጋር ነበረ፤ ኑሮው ተቃናለት፤ እርሱም በግብፃዊው አሳዳሪው ቤት ኖረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ዮሴፎና ደኤ፤ ሄዋ ድራዉ፥ እ ኦያዋ ኡባ አዉ እንጀዬዳ፤ ያትና ባረ ጎዳ፥ ግብጻዊያ ሶን ደኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Yooseefonna de'ee; hewaa diraw, I ootsiyaawaa ubbaa aw injjeyeedda; yaatina bare godaa, Gibs'aawiyaa soon de'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Yooseefera diza gishshas izi ooththizayssa ubbaa izas injjesides; izikka ba godaa soon Gibxen de7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ዮሴፌራ ዲዛ ጊሻስ ኢዚ ኦዛይሳ ኡባ ኢዛስ ኢንጄሲዴስ፤ ኢዚካ ባ ጎዳ ሶን ጊብጼን ዴኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ዮሰፋራ ደእያ ግሾ፥ እ ኦያባ ኡባ እያዉ እንጀይስ። ያትን፥ ባ ግብፀ ጎዳ ሶን ደእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Yoosefara de7iya gisho, I oothiyaba ubbaa iyaw injeyis. Yaatin, ba Gibxe godaa son de7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ከዮሴፍ ጋር ነበረ፤ ኑሮው ተቃናለት፤ እርሱም በግብፃዊው አሳዳሪው ቤት ኖረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ነበር፤ ስለዚህም በግብጻዊው አሳዳሪው ቤት ሲኖር ሁሉ ነገር ተቃናለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ምስ ዮሴፍ ስለ ዝነበረ ኸዓ፥ ስራሑ ዝቐንዐሉ ሰብ ኮነ። ኣብ ቤት እቲ ግብፃዊ ጐይታኡ ድማ ይነብር ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ምስ ዮሴፍ ነበረ እሞ፡ ንሱ ዕዮኡ ዝቐንዓሉ ሰብኣይ ነበረ።