Genesis 39:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጐይታ ዮሴፍ ድማ ወሲዱ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ኣእተዎ፣ እሱራት ንጉስ ኣብ እተኣስሩሉ ቦታ። ኣብኡ ድማ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮሴፍንም ወሰደው፤ የንጉሡ እስረኞች ወደሚታሰሩበት ስፍራ ወደ ግዞት ቤትም አገባው፤ ከዚያም በግዞት ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዮሴፍም ጌታ ወሰደው፥ የንጉሡ እስረኞችም ወደሚታሰሩበት ስፍራ ወደ ግዞት ቤት አገባው፤ ከዚያም በግዞት ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታውም ዮሴፍን ወስዶ፥ የንጉሥ እስረኞች ወደ ተጋዙበት እስር ቤት አስገባው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሴፋ አ ጎዳይ አፊደ፥ ካትያ ቃሹዋ ሳአይ ደእያ ቃሾ ጎለን የጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yooseefa A goday afiide, kaatiyaa k'ashuwaa sa'ay de'iyaa k'asho gollen yeggeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izikka Yooseefe efidi kawo qasho asay diza qasho keeththan yeggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚካ ዮሴፌ ኤፊዲ ካዎ ቃሾ ኣሳይ ዲዛ ቃሾ ኬን ዬጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ጎዳይ ዮሰፋ ኤፍድ፥ ካዋ ቃሾ አሳይ ደእያ ቃሾ ኬን የግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya goday Yoosefa efidi, kawa qasho asay de7iya qasho keethan yeggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጌታውም ዮሴፍን ወስዶ፣ የንጉሥ እስረኞች ወደ ተጋዙበት እስር ቤት አስገባው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ዮሴፍን ወስዶ የንጉሡ እስረኞች ወዳሉበት እስር ቤት አስገባው። ነገር ግን ዮሴፍ በእስር ቤት በነበረበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጐይታ ዮሴፍ ድማ ናብታ እሱራት ንጉስ ዝእሰሩላ ቤት ማእሰርቲ ኣእተዎ። ኣብታ ቤት ማእሰርቲ እንተሎ ግና፥
Amharic Tigrinya 2011
ጐይታ ዮሴፍ ድማ ወሲዱ ናብታ ቤት ማእሰርቲ፡ እቶም እሱራት ንጉስ ዚእሰሩላ ቦታ፡ ኣእተዎ። ኣብኣ ኸኣ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ነበረ።