Genesis 39:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ሓላዊ ቤት ማእሰርቲ ኣብ ትሕቲ ኢዱ ዝነበረ ነገር ኣይጠመተን። እግዚኣብሄር ምስኡ ስለ ዝነበረ፡ እቲ ዝገበሮ ድማ እግዚኣብሄር ብልጽግና ገበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የግዞት ቤቱ ጠባቂዎች አለቃም በግዞት ቤት የሚደረገውን ሁሉ ምንም አያውቅም ነበር፤ ሁሉን ለዮሴፍ ትቶለት ነበር፤ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረና፤ የሚያደርገውንም ሁሉ እግዚአብሔር በእጁ ያቀናለት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የግዞት ቤቱም አለቃ በእጁ ያለውን ነገር ከቶ አላሰበም፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤ የሚያደርገውንም ሁሉ እግዚአብሔር ያቀናለት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ሆኖ ሥራውን ሁሉ ያሳካለት ስለ ነበር፥ የወህኒ ቤት አዛዡ በዮሴፍ ኀላፊነት ሥር ስላለው ስለማንኛውም ጉዳይ ሐሳብ አይገባውም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃሾ ጎለ ካፑ ዮሴፎ ኩሽያን ደእያባዉ አያዉነ ህርገና፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ አናና ደኤ፤ እ ኦያዋካ ኡባ አዉ እንጀዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'asho golle kaappuu Yooseefo kushiyaan de'iyaabaw ayawunne hirggenna; ayaw gooppe, Med'inaa Goday aanana de'ee; I ootsiyaawaakka ubbaa aw injjeyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Yooseefera gididi izi ooththiza ubbaa polisiza gishshas woyne keeththaa alaafey Yooseefe alaafeteththan diza ay miishshaska waanandeesha giidi hirgi erenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ዮሴፌራ ጊዲዲ ኢዚ ኦዛ ኡባ ፖሊሲዛ ጊሻስ ዎይኔ ኬ ኣላፌይ ዮሴፌ ኣላፌቴን ዲዛ ኣይ ሚሻስካ ዋናንዴሻ ጊዲ ሂርጊ ኤሬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ዮሰፋራ ግድድ፥ እ ኦያባ ኡባ እያዉ እንጀይዳ ግሾ፥ ቃሾ ኬ ካፖይ ዮሰፋ ኩሸን ደእያባስ አይኮካ ህርገና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Yoosefara gididi, I oothiyaba ubbaa iyaw injeyida gisho, qasho keethaa kaapoy Yoosefa kushen de7iyabas aykoka hirgenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ከዮሴፍ ጋር ሆኖ ሥራውን ሁሉ ያሳካለት ስለ ነበር፣ የወህኒ ቤት አዛዡ በዮሴፍ ኀላፊነት ሥር ስላለው ስለ ማንኛውም ጕዳይ ሐሳብ አይገባውም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ሆኖ የሚያደርገው ነገር ሁሉ እንዲቃናለት ስላደረገ የእስር ቤቱ አዛዥ በዮሴፍ ቊጥጥር ሥር በነበረው ነገር ምንም ሐሳብ አልነበረበትም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ምስኡ ስለ ዝነበረ ድማ፥ እቲ ሓለቓ ቤት ማእሰርቲ፥ በቲ ኣብ ትሕቲ ስልጣን ዮሴፍ ዝነበረ ሓደ ነገር እኳ ኣይሓልን ነበረ፤ ነቲ ዝገብሮ ዅሉ እግዚኣብሄር የቃንዐሉ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ምስኡ ስለ ዝነበረ፡ እቲ ሓለቓ ቤት ማእሰርቲ በቲ ኣብ ኢዱ ዝነበረ ብገለኳ ኣይሓልን ነበረ። ዝገብሮ ኹሉ ድማ እግዚኣብሄር የቕንዓሉ ነበረ።