Genesis 4:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ እንታይ ገይርኩም፧ ድምጺ ደም ሓውካ ካብ ምድሪ ናባይ ይጽውዓኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለው፥ “ቃየል! ምን አደ​ረ​ግህ? የወ​ን​ድ​ምህ የአ​ቤል የደሙ ድምፅ ከም​ድር ወደ እኔ ይጮ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አለውም። ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ቃየልን እንዲህ አለው፥ “ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ቃዬላ፥ “ሀዋ አያዉ ኦድ? በአ፤ ነ እሻ ሱይ ቢታፐ ታኮ ዋሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday K'aayeela, «Hawaa ayaw ootsaad? Be'a; ne ishaa suutsay biittaappe taakko waassee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Qayeele, «Hessa ays ooththadii? Beya; ne ishaa suuththi biittafe pude taakko waassees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ቃዬሌ፥ «ሄሳ ኣይስ ኦዲ? ቤያ፤ ኔ ኢሻ ሱ ቢታፌ ፑዴ ታኮ ዋሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ቃየላ፥ “ሀይሳ አይስ ኦዲ? ሄኮ፥ ነ እሻ ሱይ ቢታፈ ታኮ ፅሎ ፕርዳስ ዋሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Qaayela, “Haysa ayis oothadii? Heko, ne ishaa suuthay biittafe taako xillo pirdas waassees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲህ አለ፤ “ምንድን ነው ያደረግኸው? የወንድምህ ደም ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ቃየልን እንዲህ አለው፤ “ምን አደረግህ? የፈሰሰው የወንድምህ ደም ከምድር ወደ እኔ እየጮኸ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ “እንታይ ጌርካ ኢኻ? ድምፂ ደም ሓውካ ኻብ ምድሪ ናባይ ይጠርዕ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኽኣ እንታይ ጌርካ ኢኻ፡ ድምጺ ደም ሓውኻ ካብ ምድሪ ናባይ ይጠርዕ ኣሎ።