Genesis 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መሬት ምስ ሓረስኩም፡ ደጊም ሓይሉ ኣይክህበኩምን እዩ። ሃዳሚን ኮለላን ኣብ ምድሪ ክትኮኑ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምድርንም ባረስህ ጊዜ እንግዲህ ኀይልዋን አትሰጥህም፤ በምድር ላይ ኮብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምድርንም ባረስህ ጊዜ እንግዲህ ኃይልዋን አትሰጥህም፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምድርንም ባረስህ ጊዜ እንግዲህ ኃይልዋን አትሰጥህም፥ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ጎሽናካ ቢታይ ነዉ አይፈና፤ በትያዳን ኔን ሳኣ ቦላን ቶይላካታናሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni goshinakka biittay new ayfena; betiyaadan neeni sa'aa bollan toyilakattanaassa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni ooththiinkka biittay nees kath immenna; bete asa mala neni biitta bollan toylattana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ኦንካ ቢታይ ኔስ ካ ኢሜና፤ ቤቴ ኣሳ ማላ ኔኒ ቢታ ቦላን ቶይላታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ኦንካ ቢታይ ነዉ አይፈና፤ በተ አሳዳ ኔኒ ሳአ ቦላ ቶይላታዳ ዳቡራና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni oothinka biittay new ayfena; bete asada neeni sa7a bolla toylattada daaburana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ብታርሳትም ፍሬዋን አትለግስህም፤ በምድር ላይ ኰብላይና ተንከራታች ትሆናለህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምድርንም በምታርስበት ጊዜ ምንም ፍሬ አትሰጥህም፤ በምድር ላይም ስደተኛ ሆነህ ትንከራተታለህ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንምድሪ ምስ ሓረስካያ ፍረኣ ኣይትህበካን እያ፤ ኣብ ምድሪ ድማ ድንጉፅን ኰብላልን ኩን” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንምድሪ ምስ እትሓርሳ መሊሳ ሓይላ ኣይክትህበካን ኢያ፡ ኣብ ምድሪ ኮብላልን ቀባሕባሓይን ኩን በለ።