Genesis 4:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ የሆዋ በሎ፦ ስለዚ ንቃየል ዝቐተሎ ዘበለ ሾብዓተ ዕጽፊ ይፈዲ። እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊ ቃኤል ምልክት ገበረሉ፡ ዝረኸቦ ከየቐትሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም አለው፥ “እንዲህ አይደለም፤ እንግዲህ ቃየልን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል።” እግዚአብሔርም ቃየልን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም እርሱን አለው። እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል። እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም ለእርሱ፥ “እንዲህስ አይሆንም! ማንም ቃየንን የሚገድል፥ ሰባት እጥፍ የበቀል ቅጣት ይደርስበታል” አለው። ጌታም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ አ፥ “ኔና ኦንነ ዎና፤ ዎፐ፥ ነ ሀሉዋ አን ላፑን ኩሽያ ከሳና” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ደሞዌ ኦንነ አ ዎናዳን መና ጎዳይ አ ቦላ ማላታ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Aa, «Neena ooninne wod'ena; wod'ooppe, ne haluwaa aan laappun kushiyaa kesana» yaageedda. Hewaa diraw, demmowe ooninne Aa wod'enaadan Med'inaa Goday Aa bolla malaataa wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY iza, «Nena oonikka wodhenna; wodhikko ne halo tani laappun kushe kessana» gides; hessa gishshas demmiday oonikka iza wodhontta mala GODAY iza bolla malata woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔና ኦኒካ ዎና፤ ዎኮ ኔ ሃሎ ታኒ ላፑን ኩሼ ኬሳና» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ዴሚዳይ ኦኒካ ኢዛ ዎንታ ማላ ጎዳይ ኢዛ ቦላ ማላታ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ እያ፥ “ነና ኦንካ ዎና፤ ዎኮ፥ ታኒ ላፑን ቶሆ ሀሎ ከያና” ያግስ። ሄሳ ግሾ፥ እያ ደምያ ኦንካ ዎና መላ ጎዳይ እያ ቦላ ናግሶ ማላ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday iya, “Nena oonika wodhenna; wodhiko, taani laapun toho halo keyana” yaagis. Hessa gisho, iya demmiya oonika wodhonna mela Goday iya bolla naagiso malla wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ግን፣ “የለም! እንደርሱ አይሆንም፤ ማንም ቃየንን ቢገድል፣ ሰባት ዕጥፍ የበቀል ቅጣት ይቀበላል” አለው፤ ስለዚህ፣ ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው እግዚአብሔር (ያህዌ) በቃየን ላይ ምልክት አደረገለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ግን “ማንም አይነካህም፤ አንተን የሚገድል ሰባት እጥፍ የበቀል ቅጣት ይደርስበታል” አለው። ስለዚህ እግዚአብሔር ቃየልን ማንም ቢያገኘው እንዳይገድለው የሚያስጠነቅቅ ልዩ ምልክት አደረገለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “እምበኣር ንቃየል ዝቐተለ ዅሉ፥ ሸውዓተ ዕፅፊ ሕነ ኽፍደ እዩ” በለ። ዝረኸቦ ዅሉ ምእንቲ ኸይቐትሎ ኸዓ፥ እግዚኣብሄር ንቃየል ምልክት ገበረሉ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ፡ እምበኣር ንቃየል ዝቐተለ ኹሉ ሾብዓተ ኻዕበት ሕነ ኽፈድዮ ኢየ በሎ። ዝረኸቦ ኹሉ ምእንቲ ኸይቀትሎ ኽኣ፡ እግዚኣብሄር ንቃየል ምልክት ገብረሉ።