Genesis 4:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከም ብሓድሽ ንኣቤል ሓዉ ወለደቶ። ኣቤል ድማ ጓሳ እዩ ነይሩ፡ ቃየል ግና ሓረስታይ እታ ምድሪ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋም “ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር አገኘሁ” አለች። ደግሞም ወንድሙን አቤልን ወለደችው። አቤልም በግ ጠባቂ ሆነ፤ ቃየልም ምድርን የሚያርስ ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም ወንድሙን አቤልን ወለደች። አቤልም በግ ጠባቂ ነበረ፤ ቃየንም ምድርን የሚያርስ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም፥ ወንድሙን አቤልን ወለደች። አቤልም በግ ጠባቂ ነበረ፥ ቃየንም መሬትን የሚያርስ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ አ እሻ አቤላ የላዱ። አቤል ዶርሳ ሄሜ፤ ቃይ ቃዬል ቢታ ጎሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Aa ishaa Aabeela yelaaddu. Aabeeli dorssaa heemmee; k'ay K'aayeeli biittaa goshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse iza isha Aabeelekka yeladus. Aabeeli dorsa heenththanchcha; Qayeeley biitta goshshanchcha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ኢዛ ኢሻ ኣቤሌካ ዬላዱስ። ኣቤሊ ዶርሳ ሄንንቻ፤ ቃዬሌይ ቢታ ጎሻንቻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ እሻ አበላ የላሱ። አበል ዶርሰ ሄሜስ ቃስ ቃየል ቢታ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya ishaa Aabela yelasu. Aabeli dorse heemmees qassi Qaayeli biitta oothees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም ወንድሙን አቤልን ወለደች። አቤል የበግ እረኛ፣ ቃየንም ዐራሽ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቀጥሎም የቃየልን ወንድም አቤልን ወለደች፤ አቤል የበጎች ጠባቂ ሆነ፤ ቃየል ግን ገበሬ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደጊማውን ንሓዉ ኣቤል ወለደት። ኣቤል ጓሳ ኣባጊዕ ኾነ፤ ቃየል ከዓ ሓረስታይ ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011
ደጊማውን ንሓው ኣቤል ወለደት። ኣቤል ድማ ጓሳ ኣባጊዕ፡ ቃየል ከኣ ዓያዩ ምድሪ ኾነ።