Genesis 4:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስም ሓዉ ድማ ዩባል ነበረ። ኣቦ ኩሎም ንዚተርን ኦርጋንን ዝሕዙ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የወንድሙም ስም ኢዮቤል ነበር፤ እርሱም በገናንና መሰንቆን አስተማረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የወንድሙም ስም ዩባል ነበረ፤ እርሱም በገናንና መለከትን ለሚይዙ አባት ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የወንድሙም ስም ዩባል ነበረ፥ እርሱም በገናንና ዋሽንትን ለሚይዙ አባት ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ እሻ ሱንይ ዩባላ፤ ዩባል ቃይ ዲ ዲጽያነ ኡልዱድያ ፑንያ አሳቱዋ ኡባ አዉዋ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa ishaa suntsay Yuubaala; Yuubaali k'ay diitsaa diis's'iyaanne uldduudiyaa punniyaa asatuwaa ubbaa aawuwaa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza ishaa sunththi Yuubaale; Yuubaaley qasse diith diixxizanne susul7e punniza asata ubbata aawa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ኢሻ ሱን ዩባሌ፤ ዩባሌይ ቃሴ ዲ ዲጺዛኔ ሱሱልኤ ፑኒዛ ኣሳታ ኡባታ ኣዋ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ እሻ ሱንይ ዩባላ። ዩባል ቃስ ዲ ዲፀይሳታነ ሱሱልኤ ፑንያ አሳታ ኡባ አዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya ishaa sunthay Yubaala. Yubaali qassi diithi diixeysatanne suusul7e punniya asata ubbaa aawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወንድሙም ዩባል ይባላል፤ እርሱም የበገና ደርዳሪዎችና የዋሽንት ነፊዎች አባት ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእርሱ ወንድም ዮባልም ዋሽንትና በገና የሚጫወቱ የሙዚቀኞች አባት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዩባል ዝበሃል ሓው ድማ ነበሮ፤ ንሱ ኸዓ ኣቦ ዅሎም እቶም ወቓዕቲ መሰንቆን በገናን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ስም ሓው ኽኣ ዩባል ኢዩ። ንሱ ኽኣ ኣቦ ኹሎም ኣቶም ወቓዕቲ መሰንቆን በገናን ኮነ።