Genesis 4:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ሴት ወዲ ተወልደ። ስሙ ድማ ሄኖስ ሰመዮ፤ ሽዑ እቶም ህዝቢ ስም እግዚኣብሄር ክጽውዑ ጀመሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሴትም ወንድ ልጅ ወለደ። ስሙንም ሄኖስ አለው፤ እርሱም የእግዚአብሔርን ስም መጥራት የጀመረ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሴት ደግሞ ወንድ ልጅ ተወለደለት፤ ስሙንም ሄኖስ አለው፤ በዚያን ጊዜም በእግዚአብሔር ስም መጠራት ተጀመረ። a
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሴትም ወንድ ልጅ ወለደ። ስሙንም ሄኖስ አለው፤ በዚያን ጊዜም የጌታ ስም በሰው መጠራት ተጀመረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሴትካ አቱማ ናኣ የሌዳ፤ አ “ሄኖሳ” ጊደ ሱንዳ። አሳይ መና ጎዳ ሱን ጼሲደ ጎይንያዋ ሄ ዎደ ዶሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Seetikka attuma na'aa yeleedda; Aa «Heenoosa» giide suntseedda. Aasi Med'inaa Godaa suntsaa s'eesiide goyniyaawaa he wode doomeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Seeteykka attuma naa yelidi iza, «Heenoose» gi sunththides. Asay he wode GODAA sunth xeygidi goyno oykkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሴቴይካ ኣቱማ ና ዬሊዲ ኢዛ፥ «ሄኖሴ» ጊ ሱንዴስ። ኣሳይ ሄ ዎዴ ጎዳ ሱን ጼይጊዲ ጎይኖ ኦይኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሴት አደ ናአ የልድ እያ “ሄኖሳ” ግድ ሱንስ። አሳይ ጎዳ ሱን ፄግድ ጎይኖ ዶምዳይ ሄ ዎደ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Seeti adde na7a yelidi iya “Henoosa” gidi sunthis. Asay Godaa suntha xeegidi goyinno doomiday he wode.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሴትም ደግሞ ወንድ ልጅ ተወለደለት፤ ስሙንም ሄኖስ አለው። በዚያም ዘመን ሰዎች የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ስም መጥራት ጀመሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሤትም “ሄኖስ” የተባለውን ወንድ ልጅ ወለደ፤ ሰዎች የእግዚአብሔርን ስም መጥራት የጀመሩት በዚያን ጊዜ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሴት ድማ ወዲ ተወለደሉ፤ ሄኖስ ኢሉ ኸዓ ሰመዮ። ሽዑ ሰባት ብስም እግዚኣብሄር ክፅውዑ ጀመሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሴት ድማ ወዲ ተወልደሉ። ስሙ ኽኣ ሄኖክ ኣውጽኣትሉ። ሽዑ ሰብ ብስም እግዚኣብሄር ክምህለል ጀመሩ።