Genesis 4:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ የሆዋ ንቃየል በሎ፦ ስለምንታይ ትቘጥዕ፧ ስለምንታይከ ገጽካ ወዲቑ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክም ቃየ​ልን አለው፥ “ለምን ታዝ​ና​ለህ? ለም​ንስ ፊትህ ጠቈረ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ቃየንን አለው። ለምን ተናደድህ? ለምንስ ፊትህ ጠቆረ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ቃየንን አለው፦ “ስለምን ተናደድህ? ፊትህስ ለምን ጠቆረ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና መና ጎዳይ ቃዬላ፥ “አያዉ ይሎታይ? ነ ዴሙካ አያዉ ሜዴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina Med'inaa Goday K'aayeela, «Ayaw yilotay? Ne deemuukka ayaw d'umeedee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin GODAY Qayeele, «Ays yiillotay? Ne ayfesoy ays dhumidee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ጎዳይ ቃዬሌ፥ «ኣይስ ዪሎታይ? ኔ ኣይፌሶይ ኣይስ ሚዴ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ቃየላኮ፥ “አይስ ይሎታይ? ነ ሶምኦይ አይስ ምዴ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Qaayelako, “Ayis yilotay? Ne som7oy ayis dhumidee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አምላክም (ያህዌ ኤሎሂም) ቃየንን እንዲህ አለው፤ “ለምን ተናደድህ? ለምንስ ፊትህ ጠቈረ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር ቃየልን እንዲህ አለው፤ “የተቈጣኸውና ፊትህም በቊጣ የተኰሳተረው ለምንድን ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንቃየል “ስለ ምንታይ ኰሪኻ? ስለ ምንታይከ ገፅካ ፀለመ?
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ክኣ ንቃየል፡ ስለምንታይ ኮሬኻ፡ ስለምንታይ ገጽካ ጸለመ።