Genesis 40:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ውሽጢ ሰለስተ መዓልቲ ግና ፈርኦን ርእስኻ ኣልዒሉ ናብ ስፍራኻ ኪመልሰካ እዩ። ጽዋእ ፈርኦን ከኣ ኣብ ኢዱ ኣእትዎ፡ ከምቲ ቐዳማይ ኣሰራርሓ ጽዋኡ ኣብ ዝነበርካሉ እዋን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስከ ሦስት ቀንም ድረስ ፈርዖን ሹመትህን ያስባል፤ ወደ ጠጅ አሳላፊዎች አለቃነትህም ይመልስሃል፤ ጠጅ አሳላፊ በነበርህበት ጊዜ ስታደርገው እንደ ነበረው እንደ ቀድሞው ሹመትህም የፈርዖንን ጽዋ በእጁ ትሰጣለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እስከ ሦስት ቀን ድረስ ፈርዖን ራስህን ከፍ ያደርጋል፥ ወደ ቀደመው ሹመትህም ይመልስሃል፤ ጠጅ አሳላፊ በነበርህበት ጊዜ ስታደርግ እንደ ነበረው እንደ ቀድሞው ሥርዓትም የፈርዖንን ጽዋ በእጁ ትሰጣለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሦስት ቀን ውስጥ ፈርዖን ከእስር ቤት ያወጣሃል፥ ወደ ቀድሞ ሹመትህም ይመልስሃል፤ በፊት የመጠጥ አሳላፊ በነበርህበት ጊዜ ታደርግ እንደነበረው ሁሉ የፈርዖንን ጽዋ በእጁ ትሰጠዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዙ ጋላሳ ግዱዋን ካቲ ኔና ደንና፤ እ ኔና ካሰ ነ ሱንተዉ ዛራና፤ ካሰ ኔን ኤሳ ትግያ ዎደ ኦዳዋዳን፥ ኔን ካትያ ዋንጫ አ ኩሽያን ዎና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Heezzu gallassaa gidduwaan kaatii neena dentsana; I neena kase ne suntsatetsaw zaarana; kase neeni eessaa tigiyaa wode ootseeddawaadan, neeni kaatiyaa wanc'c'aa Aa kushiyaan wotsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heedzdzu gallassata giddon kawoy nena denththidi izi nena kase ne diza alaafeteththan woththana; kase neni ushshu duuqqiza wode ooththida mala neni kawo wancaa iza kushen woththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ጋላሳታ ጊዶን ካዎይ ኔና ዴንዲ ኢዚ ኔና ካሴ ኔ ዲዛ ኣላፌቴን ዎና፤ ካሴ ኔኒ ኡሹ ዱቂዛ ዎዴ ኦዳ ማላ ኔኒ ካዎ ዋንጫ ኢዛ ኩሼን ዎና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ጋላሳታ ግዶን ካዎይ ነና ቃሾፐ ብላና። እ ነና ካሰ ሹማተኮ ዛራና። ካሰ ኔኒ ኡሻ ካፖ ግዳዳ ኦይሳዳ ኔኒ ካዋ ዋንጫ እያ ኩሽያን ዎና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Heedzu gallasata giddon Kawoy nena qashope billana. I nena kase shuumatethaako zaarana. Kase neeni ushsha kaapo gidada ootheysada neeni kawa wanca iya kushiyan wothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሦስት ቀን ውስጥ ፈርዖን ከእስር ቤት ያወጣሃል፣ ወደ ቀድሞ ሹመትህም ይመልስሃል፤ በፊት የመጠጥ አሳላፊ በነበርህበት ጊዜ ታደርግ እንደ ነበረው ሁሉ የፈርዖንን ጽዋ በእጁ ትሰጣለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሦስት ቀን ጊዜ ውስጥ ንጉሡ ከእስራት ይፈታሃል፤ በደልህንም ይቅር ብሎ ወደ ቀድሞው ማዕርግህ ይመልስሃል፤ ቀድሞ የመጠጥ ቤት ኀላፊ ሆነህ ታደርገው እንደ ነበር የፈርዖንን ጽዋ በእጁ ትሰጠዋለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ውሽጢ ሰለስተ መዓልቲ ፈርዖን ክፈትሐካ እዩ፤ ናብ ናይ ቀደም ሽመትካውን ክመልሰካ እዩ። ከምቲ ናይ ቀደም ኣሰላፊኡ እንተለኻ ትገብሮ ዝነበርካ ኸዓ፥ ንፈርዖን እታ ፅዋዑ ኣብ ኢዱ ኽትህቦ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ድሕሪ ሰለስተ መዓልቲ ፈራኦን ንርእስኻ ኸብ ኬብል፡ ናብ ሽመት ቀደምካውን ኪመልሰካ እዩ። ከምቲ ናይ ቀደም ኣሰላፊኡ ኸሎኻ ዝነበረ ስርዓት ከኣ፡ ጽዋእ ፈርኦን ኣብ ኢዱ ኽትህቦ ኢኻ።