Genesis 40:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግናኸ ጽቡቕ ምስ ዝዀነኩም ሕሰቡኒ፡ ሞገስ ድማ ኣርእዩኒ፡ ናብ ፈርኦን ጸውዑኒ፡ ካብዛ ቤት እዚኣ ድማ ኣውጽኡኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን በጎ ነገር በተደረገልህ ጊዜ እኔን ዐስበኝ፤ ምሕረትንም አድርግልኝ፤ ስለ እኔም ለፈርዖን አሳስበህ ከዚህ እስር ቤት አውጣኝ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን በጎ ነገር በተደረገልህ ጊዜ እኔን አስበኝ፥ ምሕረትንም አድርግልኝ፥ የእኔንም ነገር ለፈርዖን ነግረህ ከዚህ ቤት አውጣኝ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንግዲህ፥ በጎ ነገር በገጠመህ ጊዜ፥ እኔን አስበህ ቸርነት አድርግልኝ፤ ስለ እኔም ለፈርዖን ንገርልኝ፤ ከዚህም እስር ቤት አስወጣኝ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ነዉ ሳአይ ሎኤዳ ዎደ ታና ዶጎፓ፤ ታዉ ሎአ፤ ታባ ካትያዉ ኦዳደ፥ ሀ ቃሾ ጎልያፐ ታና ከስሳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin new sa'ay lo"eedda wode taana dogoppa; taw lo"a; tabaa kaatiyaw odaadde, ha k'asho golliyaappe taana kesissa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin nees wodey lo7ida wode tana baloppa; taaska kiya; ta gishshas kawos yootada ha qasho keeththaafe tana kesisa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኔስ ዎዴይ ሎኢዳ ዎዴ ታና ባሎፓ፤ ታስካ ኪያ፤ ታ ጊሻስ ካዎስ ዮታዳ ሃ ቃሾ ኬፌ ታና ኬሲሳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ነዉ ሳእ ሎእዳ ዎደ ታና ዶጎፓ፤ ታዉ ኬሀ። ታባ ካዋስ ኦዳዳ፥ ሀ ቃሾ ኬፈ ታና ከስሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin new sa7i lo77ida wode tana dogopa; taw keeha. Tabaa kawas odada, ha qasho keethafe tana kesisa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንግዲህ፣ በጎ ነገር በገጠመህ ጊዜ፣ እኔን አስበህ ቸርነት አድርግልኝ፤ ስለ እኔም ለፈርዖን ንገርልኝ፤ ከዚህም እስር ቤት አስወጣኝ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን ሁሉ ነገር በተቃናልህ ጊዜ እኔን አስታውሰህ እርዳኝ፤ ለፈርዖንም አሳስበህ ከእዚህ ከእስር ቤት እንድወጣ አድርገኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስ ቀንዐካ ድማ ነኣይ ዘክረኒ፤ በይዛኻ ምሕረት ግበረለይ፤ ንፈርዖን ከዓ ንገረለይ እሞ፥ ካብዛ ቤት ማእሰርቲ እዚኣ ኣውፅአኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስ ዝቐንዓካ ድማ ዘክረኒ፡ በጃኻ ምሕረት ግበረለይ ንፈርኦን ከኣ ንገርለይ እሞ ካብዛ ቤት እዚኣ ኣውጸኣኒ።