Genesis 40:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮሴፍ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ ትርጉሙ እዚ እዩ፡ እተን ሰለስተ መሶብ ሰለስተ መዓልቲ እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮሴ​ፍም መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “የሕ​ል​ምህ ትር​ጓ​ሜው ይህ ነው፤ ሦስቱ መሶብ ሦስት ቀን ነው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዮሴፍም መልሶ እንዲህ አለው። የዚህ ትርጓሜው ይህ ነው፤ ሦስቱ መሶብ ሦስት ቀን ነው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዮሴፍም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “የሕልሙ ፍቺ ይህ ነው፤ ሦስቱ መሶብ ሦስት ቀን ነው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሴፎ፥ “ሄዋ ብርሸይ ሀዋ፤ ሄዙ ሳምፓቱ ሄዙ ጋላሳቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yooseefo, «Hewaa birshshetsay hawaa; heezzu samppatuu heezzu gallassatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Yooseefey, «Hessa birsheththay hayssa; heedzdzu masoobeti heedzdzu gallassata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ዮሴፌይ፥ «ሄሳ ቢርሼይ ሃይሳ፤ ሄ ማሶቤቲ ሄ ጋላሳታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮሰፍ፥ “ሄ አሙሁዋ ብርሸይ ሀይሳ፤ ሄ ጋባተት ሄ ጋላሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoosefi, “He amuhuwa birshethay haysa; heedzu gabateti heedzu gallasata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዮሴፍም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “የሕልሙ ፍቺ ይህ ነው፤ ሦስቱ መሶብ ሦስት ቀን ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮሴፍም “የሕልሙ ትርጒም እንዲህ ነው፤ ሦስት መሶቦች ሦስት ቀኖች ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮሴፍ ከዓ “ትርጕሙ ኸምዙይ እዩ፦ እቲ ሰለስተ መሶብ ሰለስተ መዓልቲ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮሴፍ ከኣ ምፍታሑ እዚ እዩ፡ እቲ ስለሰተ መሶብ ስለስተ መዓልቲ እዩ።