Genesis 41:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮሴፍ ድማ ንፈርኦን ከምዚ ኢሉ መለሰሉ፡ ኣባይ ኣይኰነን፡ ኣምላኽ ንፈርኦን ብሰላም መልሲ ኪህቦ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮሴፍም፥ “እግዚአብሔር ከገለጸለት ሰው በቀር መተርጐም የሚችል የለም” ብሎ ለፈርዖን መለሰለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዮሴፍም ለፈርዖን እንዲህ ብሎ መለሰ። ይህ በእኔ አይደለም፤ እግዚአብሔር ግን ለፈርዖን በደኅንነት ይመልስለታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዮሴፍም ፈርዖንን፥ “እኔ የመተርጐም ችሎታ የለኝም፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ለፈርዖን የሚሻውን ትርጒም ይሰጠዋል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሴፎ፥ “ታን ሄዋ ዳንዳይከ፤ ሽን ጾሳይ ካትያዉ ልከ ብርሸ እማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yooseefo, «Taani hewaa danddaykke; shin S'oossay kaatiyaw likke birshshetsaa immana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Yooseefey, «Tani hessa dandaykke; gido attiin Xoossay kawos lo7o birsheth immana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ዮሴፌይ፥ «ታኒ ሄሳ ዳንዳይኬ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሳይ ካዎስ ሎኦ ቢርሼ ኢማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮሰፍ፥ “ታኒ ሄሳ ዳንዳእከ፥ ሽን ፆሳይ ካዋስ ሎኦነ ልከ ብርሸ እማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoosefi, “Taani hessa danda7ike, shin Xoossay kawas lo77onne like birshethi immana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዮሴፍም ፈርዖንን፣ “እኔ የመተርጐም ችሎታ የለኝም፤ ነገር ግን እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ለፈርዖን የሚሻውን ትርጕም ይሰጠዋል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮሴፍም “ንጉሥ ሆይ፥ እኔ ሕልም የመተርጐም ችሎታ የለኝም፤ ትክክለኛውን ትርጒም ሊሰጥህ የሚችል እግዚአብሔር ነው” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮሴፍ ድማ ንፈርዖን “እዙይ ካባይ ኣይኮነን፤ እግዚኣብሄር ንፈርዖን ብሰናይ ክምልሰሉ እዩ” ኢሉ መለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮሴፍ ድማ ንፈርኦን እዚ ኣባይ ኣይኮነን፡ ኣምላኽ ድኣ ንፈርኦን ነገር ሰላም ኪመልሰሉ እዩ፡ ኢሉ መለሰ።