Genesis 41:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ንፈርኦን ዝበልክዎ ቃል እዚ እዩ፡ ኣምላኽ ክገብሮ ዝሓሰቦ ንፈርኦን የርእዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለፈርዖን የነገርሁት ነገር ይህ ነው፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ያለውን ለፈርዖን አሳየው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለፈርዖን የነገርሁት ነገር ይህ ነው፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ያለውን ለፈርዖን አሳየው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አስቀድሜ ለፈርዖን እንደተናገርኩት፥ እግዚአብሔር ወደ ፊት የሚያደርገውን ነገር ለፈርዖን ገልጦለታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ታን ካትያዉ ኦዴዳዋዳንካ፥ ጾሳይ ባረ ኦና ሀንያዋ ካትያዉ በሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Taani kaatiyaw odeeddawaadankka, S'oossay bare ootsana haniyaawaa kaatiyaw besseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Tani kawos yootida malakka Xoossi ba ooththana hanizayssa kawos bessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታኒ ካዎስ ዮቲዳ ማላካ ጾሲ ባ ኦና ሃኒዛይሳ ካዎስ ቤሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ ካዋስ ኦድዳይሳዳካ፥ ፆሳይ ባ ኦና ሀንያባ ካዋ በስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani kawas odidaysadaka, Xoossay ba oothana haniyaba kawa bessis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አስቀድሜ ለፈርዖን እንደ ተናገርሁት፣ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ወደ ፊት የሚያደርገውን ነገር ለፈርዖን ገልጦለታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልክ እንደ ነገርኩህ ነው፤ እግዚአብሔር ወደ ፊት የሚያደርገውን ነገር አስቀድሞ ገልጦልሃል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንፈርዖን ዝነገርኩዎ እዙይ እዩ፤ እግዚኣብሄር ነቲ ኽገብሮ ዘለዎ እዩ ንፈርዖን ዘርአዮ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንፈርኦን ዝነገርክዎ እዚ እዩ፡ ኣምላኽ እቲ ኺገብሮ ዘለዎ ንፈርኦን ኣርኣዩ።